የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የጽ/ቤቱን እድሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

Description

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የጽ/ቤቱን እድሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፁትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።

1. በዘርፉ የታደሰና አግባብነት ያለው የንግድ ፈቃድ

2. የግብር ከፋይነት (TIN) ሰርተፍኬት

3. የታደሰ የሙያ ብቃት የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ማረጋገጫ ደረጃው BC-5/ GC -5 እና ከዚያ በላይ የሆነ

4. ግብር ስለመክፈሉ ከቢሮዎች የተሰጠ ክሊራንስ

5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

6. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን (Bid Bond) በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ስም ጠቅላላ ዋጋ ብር 1000,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

7. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ማለትም ከመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ጽ/ቤት በመምጣት ዝርዝር የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 1,000.00(አንድ ሺ ብር) በመክፈል መግዛት ትችላላችሁ።

8. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢቨሎፕ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

9. ጨረታው ሚያዚያ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወኪሎቻቸው ባሉበት በዕለቱ በ4፡00 ሰዓት በጽ/ቤት ይከፈታል።

10. መስሩያ ቤቱ ጨረታውን በሙሉ/በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር 1212 ቦሌ ወሎ ሰፈር ሌጋሲ አፓርትመንት አጠገብ

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ


Tender details

  • Deadline: 2026-04-20
  • Bid closing time: 09:00
  • Bid opening: 2026-04-20 10:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopian Olympic Committee
  • Bid bond: 1000,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር)
  • Bid document price: 1,000.00 ብር
  • Published: Apr 05, 2026
  • Posted at: 2026-04-06T13:46:16.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders