የደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጨረታ ማስታወቂያ ማራዘሚያ አውጥቷል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ማራዘምን ይመለከታል

የደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀን 14/7/2018 ዓ/ም የተኝቶ ህክምና የህሙማን የምግብ አቅርቦት በግልጽ ጨረታ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የደ/ማ/ከ/አስ/ፍ/ቤት የፍታሀብሔር ዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ቡድን በቁጥር የፍ/መ/ቁ/25289 በቀን 21/7/2018 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ የጨረታ እግድ ትዕዛዝ የተሰጠን በመሆኑ የህግ ሂደቱ እስኪጠናቀቅ ታግዶ የሚቆይ መሆኑን እናሣውቃለን፡፡

የደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/69c394e70a538a67cf000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-04-15
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): በቀን 21/7/2018 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ የጨረታ እግድ ትዕዛዝ የተሰጠን በመሆኑ የህግ ሂደቱ እስኪጠናቀቅ ታግዶ የሚቆይ መሆኑን እናሣውቃለን
  • Bid opening: 2026-04-15 12:00
  • Bid opening (note): በቀን 21/7/2018 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ የጨረታ እግድ ትዕዛዝ የተሰጠን በመሆኑ የህግ ሂደቱ እስኪጠናቀቅ ታግዶ የሚቆይ መሆኑን እናሣውቃለን
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Debre Markos Specialized Hospital
  • Published: Apr 06, 2026
  • Posted at: 2026-04-07T11:22:33.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders