የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሣሽ አቶ ጥበቡ ጌቴ እና በአፈ/ተከሣሽ አቶ ጥላየ ምህረት መካከል ስላለው የገንዘብ አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በፍ/ ሠላም ከተማ 02 ቀበሌ በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘው በአዋሳኝ በምሥራቅ ገሰሰ ፈንቴ፣ በምዕራብ ሙላት ጌታቸው፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ ይታይል የሚያዋስነውን ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,720,000 (አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሃያ ሺህ ብር) ሆኖ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ ለሚያዚያ 22/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

የፍ/ሠላም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-04-30
  • Bid closing time: 09:00
  • Bid opening: 2026-04-30 09:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Finote Selam City Court
  • Published: Apr 13, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T12:41:32.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders