ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ. መኖሪያ ቤት እና መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
NISIR MICROFINANCE
ማይክሮፋይናንስ
የሐራጅ ማስታወቂያ፤ ቁጥር፡ 002/2018
ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ለብድር አመላለስ በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
መኖሪያ ቤት/ቶች |
|||||||||||||
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለጨረታ የቀረበው ንብረት |
ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ (በብር) |
ጨረታው የሚከናንበት |
ጨረታው የወጣው |
|||||
|
ከተማ/ክ/ከተማ/ቀበሌ ወረዳ / የቤት ቁጥር |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||
|
1 |
አቶ ሲሳይ ባይሳ ሚርከኔ |
ገመቹ ተፈሪ ኢታና |
ዓብይ ቅርንጫፍ |
መኖሪያ ቤት
|
ሸገር ከተማ፣ ጣፎ ክ/ከተማ፤ ለገዳዲ ወረዳ፣ የቤት ቁ. አዲስ ልዩ ስሙ ጋሪ ትራ (ቪላ ቤት)
|
OR00004104905016
|
142 ካ.ሜ
|
4,600,000
|
ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:00-5:00
|
ለሶስተኛ ጊዜ
|
||
|
2 |
ተፈሪ ቡርቱኬ እና ጓደኞቻቸው የእንጨት ስራ ህ/ስ/ማህበር |
||||||||||||
|
3 |
ታደሉ መቲ እና ጓደኞቻቸው ዶ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር |
አቶ ነጋሽ ቱፋ ሁንዴ
|
ዓብይ ቅርንጫፍ
|
መኖሪያ ቤት |
ሸገር ከተማ፣ጣፎ ክ/ከተማ፣ ለገዳዲ ወረዳ፣ የቤት ቁ. አዲስ ልዩ ስሙ ሲሲዲ ጀርባ (ቪላ ቤት) |
OR000040 94415009
|
169.71 ካ.ሜ
|
8,500,000
|
ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
|
5:00-6:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
||
|
4 |
ወሰን እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር |
||||||||||||
|
5 |
ሴና ደራርቱ እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር |
||||||||||||
|
6 |
አቶ ሚኪያስ አበራ ምህረቴ |
እነ ለታ ረዳ አድሃኖም |
ዓብይ ቅርንጫፍ
|
መኖሪያ ቤት
|
አዲስ አበባ ከተማ፤ ሎሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 የቤት ቁ. B871/10 (ቪላ ቤት) |
AA00006110 26138710010 |
62.63 ካ.ሜ
|
2,500,000
|
ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
||
|
7 |
አለኑቢያ ፎሪየን ኢምፕሎይመንት ኤጀንት |
አቶ አንዶም ብርሃነ አምባዬ
|
ፕሪሚየም ቅርንጫፍ
|
መኖሪያ ቤት
|
አዲስ አበባ ከተማ፣ አቃቂ ካሊቲ ክ/ከተማ፣ወረዳ 03 የቤት ቁ. አዲስ |
AK112145956 94651551
|
78 ካ.ሜ |
12,100,000
|
ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም |
5:00-6:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
||
|
8 |
ኤ ቢ ኤች ቢዝነስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ ጂቱ ብርሃኑ ገለቶ |
ዓብይ ቅርንጫፍ
|
መኖሪያ ቤት
|
ሸገር ከተማ፣ ጣፎ ክ/ከተማ፣ ለገዳዲ ወረዳ፣ የቤት ቁ. አዲስ ልዩ ስሙ ሲሲዲ ጀርባ |
L/X/L/D/135 95/03
|
268 ካ.ሜ
|
4,500,000
|
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:00-5፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
||
|
ሃሮብኮ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር |
|||||||||||||
|
ተሽከርካሪ |
|||||||||||||
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
ንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
የሰሌዳ ቁጥር |
የመያዣ አይነት/ሞዴል
|
የሻንሲ ቁጥር/ሴሪያል/ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ (በብር) |
ጨረታው የሚከናወንበት |
ጨረታው የወጣው |
|||
|
ቀን |
ሰዓት |
||||||||||||
|
1 |
አቶ ሚሊዮን ግርማ ሽንቁጤ |
አቶ ሚሊዮን ግርማ ሽንቁጤ |
ለቡ ቅርንጫፍ |
አአ-03-B62739 |
ሃይሩፍ (ሚኒባስ) ፣ 14 ሰው የሚዝ፣ |
JTFPT22P100002892 |
2KD1805956 |
1,800,000 |
ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. |
4፡00-5፡00 |
ለሶስተኛ ጊዜ |
||
የጨረታው ደንቦች፤
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በባንክ የተረጋገጠ ክፍያ / ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል:: በጨረታ የተሸነፈ ተጫራች ያስያዘው ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስለታል።
- አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታ አሸናፊነቱ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት / ተከታታይ ቀናት ውስጥ ክፍያውን ሙሉ በሙሉ በመክፈል ማጠናቀቅ ይኖርበታል:: በዚህ ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታው ያስያዘው ገንዘብ ለተቋማችን ገቢ ሆኖ በቀጣይ በሚወጣ ሐራጅ ለሚኖር የዋጋ ልዩነት ተጠያቂ ይሆናል።
- በሕግ ገዥው ለመንግስት እንዲከፍላቸው የተደነገጉ ማናቸውንም ክፍያዎችን (የተጨማሪ እሴት ታክስ፤ ማንኛውም ዓይነት ግብር፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያ .. ወዘተ) ካላ ገዥ የመክፈል ግዴታ አለበት።
- ተቋማችን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው እና ሁሉም የብድር ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉለት ለሚጋዙ ተጫራቾች መጠኑ በሚደረግ ውይይት የሚወስን ብድር ሊያመቻች ይችላል።
- ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።
- ማንኛውም ንብረቱን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው ከጨረታው በፊት በማናቸውም ቀን በስራ ሰዓት በመደወል ንብረቱን ለመጎብኘት ቀጠሮ መያዝ ይችላል።
- ተቋማችን ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታው የሚካሄደው ንሰር ማይክሮፋይናንስ እማ ዋና መስሪያ ቤት 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ሲሆን፤ ቦታውም ከቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ ፊት ለፊት ወደ አትላስ አቅጣጫ እንደተሻገሩ በሚገኘው ንስር ህንጻ ላይ ነው።
- ንብረቶቹን ለመጎብኘት ወይም ማናቸውንም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በተቋማትን የሕግና ብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ስልክ ቁጥር 0115622371 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዮሽን አ.ማ !!!
Tender details
- Deadline: 2026-05-22
- Bid closing time: 11:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-05-22 11:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Nisir Microfinance Institution S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 19, 2026
- Posted at: 2026-04-20T08:33:17.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.