የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ሸቀጦች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የኢትዮዽያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት

የሸቀጥ ግዥ ጨረታ (ቁጥር 005/2018)

ድርጅታችን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የጥራት መስፈርት የሚያሟሉ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሸቀጦች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

1. ፓስታና ማካሮኒ CES 1055፡20222.

2. ፈሳሽ የሱፍ ዘይት (CES17) and labeling CES 73

3. ከሸንኮራ አገዳ የተመረተ ስኳር ICUMSA 45 (SUGAR CANE)

4. አንደኛ ደረጃ የበለፀገ የዳቦ ዱቄት CES 309-2022

5. የቆርቆሮ እና ግድግዳ ሚስማር

6. የቤት ክዳን ቆርቆሮ (CES 21:2024)

7. የተለያየ መጠን ያላቸው ፎጣዎች

በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-

  1. ለስኳር እና ፈሳሽ የሱፍ ዘይት አምራች ወይም አስመጭና አከፋፋይ እንዲሁም ለተቀሩት ምርቶች አምራች ብቻ መሆን ይጠበቅባቸዋል::
  2. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ፣የንግድ ዋና ምዝገባ ፈቃድ፤ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ የተመዘገቡ፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሠርቴፍኬት እና የግብር ክሊራንስ ያላቸው መሆን ይገባቸዋል::
  3. ለጨረታ የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ቢስ መብራት ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስርያ ቤት የኢዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ::
  4.  የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ለእያንዳንዱ ምርት በጨረታ ሰነዱ ላይ በተጠቀሰው መሰረት) ለብቻው በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
  5. የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋቸውን (financial) እና ከላይ ከተጠቀሱት ህጋዊ ሠነዶች (technical) በተለያየ የታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጅናል እንዲሁም አንድኮፒ በማድረግ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሠዓት ድረስ ማቅረብ ይችላሉ::
  6. ጨረታው በተመሳሳይ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡10 ሠዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: ከጨረታ መዝጊያ ሰዓቱ በኋላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም::

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮዽያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት

ስልክ ቁጥር 011-128-15-29

www.eiide.com.et.com.et 


Tender details

  • Deadline: 2026-04-28
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-04-28 10:10
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise
  • Buyer address: ቃሊቲ ጉምሩክ ፊት ለፊት የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ማዕከላዊ ዲስትሪክት ቃሊቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published: Apr 19, 2026
  • Posted at: 2026-04-20T14:49:58.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders