በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ የአንድራቻ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ለሚገኙት ሴክተር መ/ቤቶች ሥራ አገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን አልኮ ሻንጣ፤ ጀነሬተር እና ሞተር ሳይክል በዘርፉ የተሰማሩትን ህጋዊ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ የአንድራቻ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ለሚገኙት ሴክተር መ/ቤቶች ሥራ አገልግሎት የመውል ኤሌክትሮንክስ መሳሪያዎችን አልኮ ሻንጣ፤ ጀነሬተር እና ሞተር ሳይክል በዘርፉ የተሰማሩትን ህጋዊ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት ተጫራቾች ለጨረታ ብቁ የሚያድርጋቸው፤

  • አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት የዘመኑን 2018 ዓ.ም ግብር የከፈሉና ፈቃዳቸውን ያሳደሱ ተጫራቾችን ይጋብዛል።
  • ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ/ በአን/ወ/ገ/ቅ/ጽ/ቤት በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከአን/ወ/ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ር ስራ ሂደት ቢሮ ቁ 11 መረከብ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነድና ዋጋ የተሞላበት ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ሰነድ ኦሪጅናልና እያንዳንዱ ሁለት ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ የሚችል/ትችል።
  • ተጫራቾች 10000 /አስር ሺህ/ብር የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ የክፊያ ማዘዣ/CPO/ማቅረብ የሚችል/ትችል።
  • ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 የስራ ቀናት አየር ላይ ይቆያል።
  • ጨረታው በ22ኛ ሥራ ቀን በጧቱ 3.00 /ሶስት/ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ ከጠዋቱ 4፡30/አራት ሰዓት ተኩል ላይ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል።

ማሳሰቢያ፡-

  • መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨርታውን ሙሉበሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • በጨረታ ከፈታ ወቅት ተጫራቾች ወይንም ወኪሎቻቸው ያለመገኘት ጨረታውን አያስተጓጉልም።
  • ለበለጠ ማብራሪያ አን/ወ/ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ር ሥራ ሂደት መጠየቅ ይቻላል።

በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ የአድራቻ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-16
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ22ኛ ሥራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00/ሶስት ሰዓት/
  • Bid opening: 2026-05-16 12:00
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ22ኛ ሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30/አራት ሰዓት ተኩል/
  • Region: South West Ethiopia Region
  • Publishing entity: Anderacha Woreda FEDB
  • Buyer address: ከዋና መዲና አዲስ አበባ እስከ ጌጫ 711 ኪ/ሜ ጅማ እስከ ጌጫ 380 ኪ/ሜ ከሚዛን እስከ ጌጫ 100ኪ/ሜ ከቴፒ እስከ ጌጫ 52 ኪ.ሜ ከማሻ እስከ ጌጫ 37 ኪ/ሜ መሆኑን እንገልጻለን።
  • Bid bond: 10,000.00 ብር
  • Bid document price: 500.00 ብር
  • Published: Apr 22, 2026
  • Posted at: 2026-04-22T09:30:11.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders