ዓባይ ባንክ አ.ማ. የተለያዩ ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 69/2018
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ሰም |
የንብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት
|
የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታው ልዩ መለያ ሰነድ (ካርታ) ቁጥር |
የንብረቱ አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታ የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
|
አበዳሪው ቅ/ፍ |
ከተማ
|
ወረዳ
|
ቀበሌ |
የቤት .ቁ |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||
|
1 |
ታሔ ትሬዲንግ |
ቢታንያ መልካሙ |
ቦሌ መድሀኔዓለም
|
ባሕርዳር
|
|
ግ/20
|
_ |
250 ካሜ
|
ግ/20/ክ/ከ/1497/10
|
ለመኖሪያ |
7,601,642.00
|
ግንቦት 19 /2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00- 6:00 |
|
2 |
ሀይለየሱስ ንጋቱ |
ኤ.ኤስ.ደብሊዩ ኤ ጨርቃጨርቅ ማምረቻ |
ሀያሁለት ማዞሪያ
|
ባህርዳር
|
|
14
|
|
10,000 ካ/ሜ
|
ባህኢፓ0102/10 |
ለኢንዱስትሪ |
19,522,752.00
|
ግንቦት 19 2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00 |
|
3 |
ቢኒያም እሸቴ |
የተበዳሪው
|
ዐቢይ
|
አ.አ
|
11
|
|
|
41.96.00 ካ/ሜ
|
A0000610073053720112
|
ለመኖሪያ
|
1,701,515.00
|
ግንቦት 19/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
4 |
ኒና ጨርቃጨርቅ እና ፋይበር ውጤቶች |
የተበዳሪው
|
በቅሎ ቤት
|
አ.አ ቂርቆስ ክ/ከ
|
10 |
|
_ |
358 ካ/ሜ |
AA000041001404 |
ለመኖሪያ
|
7,346,334.00
|
ግንቦት 19/2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00
|
|
5 |
ተመስገን አስሬ |
ተመስገን አስሬ |
ባሕርዳር |
ባሕርዳር |
|
ባሕርዳር |
_ |
199.90 ካሜ |
Am001060708005 |
ለመኖሪያ
|
3,611,121
|
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
6 |
ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ወርቁ አለምነህ
|
ጎጃም በረንዳ
|
አአ ቦሌ ክ/ከ
|
09
|
|
|
300 ካ.ሜ
|
ቦሌ9/49/9/5/48641/252123/02
|
ለቅይጥ
|
35,330,549.00
|
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
7 |
ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ጥሩቀለም መዝሙር |
ጎጃም በረንዳ
|
አአ ቦሌ. ክ/ከ
|
10 |
|
|
300 ካ.ሜ
|
ቦሌ10/1045/4/22498/106846/02
|
የመኖሪያ
|
23,861,634.00
|
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
8 |
ወርክድ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ወርቁ አለምነህ
|
ጎጃም በረንዳ
|
ሽገር ከተማ |
ሱሉልታ |
|
|
210.05 ካሜ
|
ETH000010334629
|
የመኖሪያ
|
4,985,270.00
|
ግንቦት 25/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
9 |
ማስረሻ ብርሀኔ |
ተበዳሪው |
አቢይ |
ጎንደር |
20 |
|
|
312.60 ካ/ሜ |
11921/2010 |
ለመኖሪያ
|
12,534,575.00
|
ግንቦት 19/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
10 |
ማስረሻ ብርሀኔ |
ተበዳሪው |
አቢይ |
ጎንደር |
20 |
|
|
5000 ካ/ሜ |
ኢፓልኮ ጎን 35/11
|
የኢንዱስትሪ ቦታ
|
28,142,550.00
|
ግንቦት 19/2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00_10:00 |
|
11 |
ማስረሻ ብርሀኔ |
ተበዳሪው |
አቢይ |
ጎንደር |
20 |
|
|
4000 ካ/ሜ |
ኢፓልኮ ጎን 243/17
|
የኢንዱስትሪ ቦታ
|
15,827,347.00 |
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00_6:00 |
|
12 |
መላኩ ባለምዋይ |
ሕብረት ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ጎጃም በረንዳ |
ጎንደር |
|
11 |
|
425.41 |
05515 |
የንግድ |
28,699,516.00
|
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00_10:00 |
ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ። በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።
2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል። የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።
4. በተ.ቁ 1፤2 እና 5 ላይ የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በ ባሕርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው። በተራ ቁጥር 3፤4፤6፤7 እና 8 ላይ የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ ባምቢስ አካባቢ ባለው እና ከዋናው መስሪያ ቤት ዝቋላ ሕንጻ ጀርባ ባለው እና አዳማ ሪልስቴት ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ባለው ጽ/ቤት ውስጥ ነው። ከተራ ቁጥር 9-12 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በጎንደር ዲስትሪክት ጽቤት ውስጥ ነው።
5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስ የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው አሸናፊው ይከፍላል።
6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 9736 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Tender details
- Deadline: 2026-06-02
- Publishing entity: Abay Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 26, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.