ሲዳማ ዞን ወንሾ ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን ማስተካከያ አውጥቷል

Description

ማስታወቂያ ማስተካከያ

ሲዳማ ዞን ወንሾወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በወንሾ ወረዳ ቦካሶ ከተማ ዉስጥ የመንገድ ዳሪ ዲች ስራ በጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ስለሚፈልግ በቀን (12/08/2018 ዓ.ም በወጣው የጨረታ ማስታወቂያ በገጽ- 32 ተራ ቁጥር 8ኛ መስፈርት ላይ ጨረታው በ21ኛው ቀን ይከፈታል ተብሎ የተፃፈዉ በስህተት ስለሆነ በ16ኛው ቀን ይከፈታል ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እንገልፃለን።

ሲዳማ ዞን ወንሾ ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

 https://tender.2merkato.com/tenders/69e746570a538a5f69000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-05-07
  • Publishing entity: Wensho Wereda Finance Economic Development Office
  • Published: Apr 28, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders