Addis Ababa Road Authority: Procurement of Food and Beverages

Description

Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website

 https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/27885ebf-8347-4e85-85d5-1b60ed030c5e/open 

Invitation to Bid

 Procurement of Food and Beverages

Procurement Reference No: AACRA-NCB-NC-0103-2018-BID-Open
Procurement Category: Non Consultancy Services

Market Type: National
Procurement Method: Open

Procurement Classification Code: 

  • Code: 104000000
  • Title: Food supplies


Lot Information 

  • Object of Procurement: Procurement of Food and Beverages
  • Description: የካፍቴሪያ የክበብ አገልግሎት ለመሳሪያዎች ጥገናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
  • Lot Number: 1
  • Clarification Request Deadline: May 4, 2026, 5:00:00 PM
  • Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
  • Site Visit Schedule: Not Applicable
  • Bid Submission Deadline: May 14, 2026, 3:00:00 PM
  • Bid Opening Schedule: May 14, 2026, 3:30:00 PM

Eligibility Requirements
Participation Fee:
  
Eligibility Documents: 

Financial Qualification

Factor Criteria
የፋይናንሻል ብቃት መለኪያ መስፈርት

ተጫራቾች የፋይናንሻል አቅማቸውን ለማረጋገጥ የሚከተሉት ሰነድ ማቅረብ አለበት።

Ø በውጪ በኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንሻል ማረጋገጫ ቢያንስ  የአንድ ዓመት ያቅርብ ሪፖርት ማቅረብ አለባቸው፣

Legal Qualification

Factor Criteria
business organization registration

business organization registration certificate

Valid trade license certificate

Having been submitted valid trade license issued by the country of establishment in accordance with ITB Clause 4.6

Bid security

scanned cpo or unconditional bank guarantee

Other document

Tin number

Nationality

Nationality in accordance with ITB Clause 4.2.

Conflict of Interest

No conflict of interest as described in ITB Clause 6.

Valid tax clearance certificate

Having been submitted valid tax clearance certificate issued by the tax authority (Domestic Bidders Only) in accordance with ITB Clause 4.6

VAT registration certificate

Having been submitted VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value of Birr 100,000.00 and above) in accordance with ITB Clause 4.6.

Professional Qualification

Factor Criteria
የተጫራቾች ሰራተኞች ሙያ

ተጫራቾች ካሏቸው ሰራተኞች ቢንስ 2 የካፍቴሪ ወይም የምግብ ዘርፍ ሙያ ሊኖራቸው ይገባል

ተጫራቾች ሊኖራቸው የሚገባ የሰራተኛ ብዛት

ተጫራቾች በስራቸው ቢያንስ አምሰት ሰራተኞች እንዳሏቸው የሚያሳይ ቅጥር ፎርማሊቲ፣የትምህርት ማስረጃ ሲቪ እዲሁም ተያያዥ መረጃዎች ማቅረብ አለባቸው።

Technical Qualification

Factor Criteria
የውል ጊዜን በተመለከተ

Ø አሸናፊው ተጫራች ከውል በኃላ ለ2 ዓመት የመስራት ግዴታ አለበት። በጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ለመስራት ያልተስማማ ተጫራች ከውድድር ውጪ ይሆናል።

ተጫራቾች ዋጋ አቀራረብን በተመለከተ

Ø ተወዳዳሪዎች በዋጋ ማቅረቢያ ላይ ለተዘረዘሩት የምግብና የመጠጥ ዓይነቶች በሙሉ ዋጋ መስጠት አለባቸው ምክንያቱም ውድድሩ በድምር ውጤት ነው፡፡ ዋጋ ያልሰጠ ተወዳዳሪ ከውድድር ውጪ ይደረጋል።

ዋጋ ማሻሻያን በተመለከተ

Ø የውል ስምምነት ከፈረመበት ቀን ጀምሮ እስ ስድስት ወር ድስ ምንም አይነት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግም ነገር ግን ወቅታዊ የገበያ ሁኔታ እየታየ በሁለት ዓመት ውስጥ 3 ጊዜ ዋጋ ሊሻሻል ይችላል።

የሙያ ብቃት

ተጫራቾች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ለሚመለከተው አካል የተሰጠ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለበት፣

ማሳሰቢያ

የቁርስ ሰዓት ላይ ቢያንስ 5 የምግብ ዓይነት አማራጮች ማዘጋጀት ግዴታ ነው

በምሳ ሰዓት ላይ ቢያንስ 7 የምግብ ዓይነት አማራጮች ማዘጋጀት ግዴታ ነው

ቴክኒካል፣ብቃት እና ልምድ መለኪያ መስፈርት

ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወኗቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሰሪው አካል የመልካም ስራ አፈፃፀም ማረጋገጫ ማስረጃ ቢያንስ ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ ማቅረብ አለበት፣

Bid Security Amount: Not Applicable

Notice: 

  • Terms and Conditions: ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

Address: 

  • Procuring Entity: Addis Ababa Road Authority
  • Country: Ethiopia
  • Town: aa
  • Street: sere bet
  • Room Number: 104
  • Telephone: +251 11 372 2825
  • Email: abdurehmanbargicho@gmail.com 
  • Po Box: 9062
  • Fax: 1000

Tender details

  • Deadline: 2026-05-14
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid opening: 2026-05-14 15:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Addis Ababa Road Authority
  • Published: Apr 30, 2026
  • Posted at: 2026-04-30T07:13:21.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders