አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለኢንዱስትሪ/ማኑፋክቸሪንግ አገልግሎቶች የሚውሉ 3 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች፣ ዘመናዊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን እና የመኖሪያ ቤት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።

  • ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼  (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
  • የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈውን ንብረት መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ የሚፈለግትን ክፍያ ከፍሎ ንብረቱን ካልተረከበ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያው ይመለስላቸዋል።
  • ተበዳሪ/መያዣ ስጪ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
  • የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር፣ በሽያጩ ዋጋ ላይ የሚታሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችን ይከፍላል።
  • ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል።
  • በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል።
  • ጨረታው የሚካሄደው አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ለገሀር በሚገኘው የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ B 4ኛፎቅ የፎርክሎዠርና ዴት ሊቲጌሽን ለጨረታ ባዘጋጀው ቢሮ ውስጥ ነው።
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 515 0711 ወይም 011 515 1153 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ማሳሰቢያ ፡- በተራ ቁጥር 1 እና 2 ላይ የተጠቀሱት መጋዘኖች እና ማሽነሪዎቹ ተነጣጥለው አይሸጡም።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የመያዣ ሰጪው ስም

የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት

የቦታው አጠቃላይ ስፋት በካ.ሜ

የካርታ ቁጥር

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታው መነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ ሰዓት

1

ቡሬ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ተበዳሪው

ለኢንዱስትሪ/ማኑፋክቸሪንግ አገልግሎቶች የሚውሉ 3 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች

30,000 (ሰላሳ ሺህ)

ገ/መ/አስ/መ14/2013

አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስሜን ሽዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ

የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 61,854,744.00

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም

 

4:30-5:30

 

5:30-6:00

 

ዘመናዊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን

 

----

የደረሰኝ ቁጥር 063፣ 057፣ 076፣ 081 እና 053

 

የማሽኑ ብር 12,000,000.00

 

2

 

 

 

 

 

 

ምሳሌ እግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

 

 

 

 

ተበዳሪው

 

 

 

 

 

ለኢንዱስትሪ አገልግሎቶች የሚውሉ 5 የተለያየ ስፋትያላቸው መጋዘኖች

50,000 (ሀምሳ ሺህ)

ገ/መ/አስ/መ07/2013

አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሽዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ

የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 63,735,635.18

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም

 

 

 

 

 

8:30-9:30

 

 

 

 

 

 

9:30-10:00

 

 

 

 

 

 

ዘመናዊ የወተት እና የወተት ተዋጽኦ ማቀነባበሪያ ማሽን

 

---

 

 

የደረሰኝ ቁጥር SIYERO1704162, SLYE201709160, SLYE201710161A  እና 17F0502

የማሽኑ ብር 15,000,000.00

 

 

3

አቶ ኢማሙ ሩቤ ዋሾ

ተበዳሪው

የመኖሪያ ቤት

199.75

የካርታ ቁጥር 0413789

 

ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አርሲ ዞን ዴራ ከተማ ቀበሌ 02

1,803,700.07

 

ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም.

 

4:30-5:30

 

5:30-6:00

 

4

ቢዘዋን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

አቶ ኑሩ

ሸፈቀ

 

መኖሪያ ቤት

 

200

 

BRU/4380/2000

 

ሸገር ከተማ፣ ቡራዩ ክ/ክተማ

 

3,850.541.38

 

ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም

 

8:30-9:30

 

9:30-10:00

 

 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-02
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-06-02 16:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
  • Buyer address: Addis Ababa Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 03, 2026
  • Posted at: 2026-05-04T09:38:00.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders