ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ያወጣውን የሐራጅ ሽያጭ ላይ ማስተካከያ አድርጎበታል

Description

ማረሚያ

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በሐራጅ ቁጥር-025/18 ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ በተራ ቁጥር 3 ላይ የተገለፀው በአዲስ አበባ ከተማ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የሚገኝ B+G+6 ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ እና G+4 በመጠናቀቅ ላይ ያለ ህንፃ በውስጡ ከሚገኙ የተሸመነ የፒፒ ከረጢት ማምረቻ ማሽነሪዎች (PP Woven Bag Manufacturing Plant) ጋር የካርታ ቁጥሩ አቃ/ቃ/ክ/ከ/ሊ/መ/ጨ/029/1 መስተካከሉን በአክብሮት እናሳውቃለን

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/69d61d2c0a538a941c000001 

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-05-15
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-05-15 12:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Nib International Bank S.C.
  • Published: May 13, 2026
  • Posted at: 2026-05-13T09:06:40.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders