በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የጨረታ መዝጊያና መክፍቻ ቀን ስለማረዘም እና የአድራሻ ለውጥ ማድረግ ይፈልጋል

Description

የጨረታ መዝጊያና መክፍቻ ቀን ስለማረዘም

እና የአድራሻ ለውጥ

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙግር ሲሚንቶ ፋብሪካ ያልታጠበ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል ግዢ ለመፈፀም የጨረታ ቁጥር ሙሲፋ /17/2018 ዓ.ም. የመጣው ጨረታ የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም. የነበረ የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን ወደ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡30 እና 4፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን እንዲሁም የሰነድ መግዣና ማስገቢያ አድራሻ ኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና መ/ቤት (የቀድሞ ኢምፔሪያል ሆቴል) የተዘዋወረ መሆኑን እንገልፃለን ሌሎች ሁኔታዎች በቀደመው መሰረት የሚቀጥሉ ናቸው።

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ

ከዚህ በፊት ወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ 

https://tender.2merkato.com/tenders/69fb1b300a538a9abf000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-05-19
  • Bid closing time: 09:30
  • Bid opening: 2026-05-19 10:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Mugher Cement Factory
  • Buyer address: Addis Ababa, Ethiopia
  • Published: May 13, 2026
  • Posted at: 2026-05-13T11:52:43.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders