በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የጨረታ መዝጊያና መክፍቻ ቀን ስለማረዘም እና የአድራሻ ለውጥ ማድረግ ይፈልጋል
Description
የጨረታ መዝጊያና መክፍቻ ቀን ስለማረዘም
እና የአድራሻ ለውጥ
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙግር ሲሚንቶ ፋብሪካ ያልታጠበ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል ግዢ ለመፈፀም የጨረታ ቁጥር ሙሲፋ /17/2018 ዓ.ም. የመጣው ጨረታ የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም. የነበረ የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን ወደ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡30 እና 4፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን እንዲሁም የሰነድ መግዣና ማስገቢያ አድራሻ ኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና መ/ቤት (የቀድሞ ኢምፔሪያል ሆቴል) የተዘዋወረ መሆኑን እንገልፃለን ሌሎች ሁኔታዎች በቀደመው መሰረት የሚቀጥሉ ናቸው።
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ
ከዚህ በፊት ወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ
https://tender.2merkato.com/tenders/69fb1b300a538a9abf000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-19
- Bid closing time: 09:30
- Bid opening: 2026-05-19 10:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Mugher Cement Factory
- Buyer address: Addis Ababa, Ethiopia
- Published: May 13, 2026
- Posted at: 2026-05-13T11:52:43.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.