በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር መንገድ ጥገና ዲስትሪክት የጨረታ ማረሚያ አውጥቷል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ማረሚያ

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጉንደር መንገድ ጥገና ዳስትሪክት ግንቦት 6 ቀን 2018 በታተመው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ በገፅ 31 በግዥ መለያ ቁጥር GN-024/2018 እና GN- 025/2018 ያወጣው ድጋሚ የጨረታ ማስታወቂያ “ጨረታው ክፍት ሆኖ የሚቆይበት ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ላሉት 20 ቀናት የሚለው 15 ቀናት በሚል የተስተካከለ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን።

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/6a0578450a538ac2cf000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-02
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ላሉት 20 ቀናት የሚለው 15 ቀናት በሚል የተስተካከለ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን
  • Bid opening: 2026-06-02 12:00
  • Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ላሉት 20 ቀናት የሚለው 15 ቀናት በሚል የተስተካከለ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Ethiopian Roads Administration Gonder Road Maintenance District
  • Published: May 18, 2026
  • Posted at: 2026-05-19T08:06:52.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders