በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር የሕንጻ ቀለም ማስቀባት እና እድሳት ጨረታ አውጥቷል
Description
የሕንጻ ቀለም ማስቀባት እና እድሳት ጨረታ
ጨረታውን ያቀረበው፡- በለሚ ኩራ ከ/ከተማ ወረዳ 14 መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር ሲሆን ተጫራቾች ከታች የቀረበውን መስፈርት የሚያሟሉ መሳተፍ ይችላሉ
|
ተ.ቁ |
ስለ ሕንጻው ሥራው |
ማብራሪያዎች |
|
1 |
አሠሪው |
የመስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር |
|
2 |
የአሠሪው አድራሻ |
አዲስ አበባ ፤ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 የካ አባዶ ሕንጻ 43 እና 44 |
|
3 |
የስራው ዓይነት |
ሀ. የሕንጻ 43 እና 44 ቀለም መቀባት ለ. የሁለቱም ሕንጻዎች የረገፉ ልስኖችን አስተካከሎ መለሰን ሐ. የሁለቱንም ሕንጻዎች የደረጃውን ብረት ቀለም መቀባት መ. በሁለቱ ሕንጻዎች የሚገኙ የዝናብ መውረጃ / PVC የተነቀሉትን መግጠም የተለያዩትን ማሰር መስመራቸው የተደፈኑ ትቦዎችን ማገናኘት ሠ. የሕንጻዎቹን ዋና በር እና መስኮቶች ቀለም መቀባት ረ. በሁለቱም ሕንጻዎች ላይ የግድግዳ መብራት መዘርጋት ሰ. የማህበሩን የጋራ መገልገያ /ኮሙዩናል/ ቀለም መቀባት ሸ. ከዚህ በላይ ለተዘረዘሩት ስራዎች ተጫራቹ የእጅ ዋጋ ማቅረብ ይገባዋል |
|
4 |
በስራው መሳተፍ የሚችለው |
የ2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድና የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም የግብር መለያ ሰርተፍኬት እንዲሁም ተ.እ.ታ ከፋይ የሆነ በፊኒሺንግ ስራ ፈቃድ ያለው |
|
5 |
የክፍያ አፈጻፀም |
በጨረታ ያሸነፈው የጠቅላላውን የሕንጻ የቀለም ቅብ እና የጋራ መገልገያ አዳራሽ ስራ ሲጀምር የጠቅላላውን ያሸነፈውን ዋጋ 35% የጠቅላላው ስራ ግማሽ ሲጠናቀቅ የጠቅላላውን ዋጋ 25% ስራው ጠቅላላ ሲጠናቀቅ 15% እንዲሁም ስራው ከተጠናቀቀ እና ከተረጋገጠ በኋላ ርክክብ ተፈጽሞ ስድስት ወር ሲሞላው 25% ክፍያ ይፈጸማል። |
|
6 |
በስራ ወቅት ለሚከሰቱ ችግሮች |
ስራውን በጨረታ ያሸነፈውና በስራ ላይ የተሰማራው ተጫራቸ ስራውን ጀምሮ እስኪያስረከብ ድረስ በስራው ምክንያት ለሚያጋጥሙ ችግሮች ሙሉ ኃላፊነቱን ይወስዳል። |
|
7 |
የጨረታው ማስገቢያ ቀን እና ማብቂያ እንዲሁም ቦታ |
ከግንቦት 14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሰባት የስራ ቀናት ውስጥ ሲሆን የጨረታ መወዳደሪያ ሰነድ ማስገቢያ በማህበሩ የጋራ መኖሪያ አዳራሽ በስራ ሰዓት እንዲሁም የጨረታ ማስገቢያ ቀን ማብቂያው በግንቦት 2/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ይጠናቀቃል። |
|
8 |
የጨረታ ማስያዣ |
ስራውን ለመጫረት የተሳተፈው ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ 2% CPO ማቅረብ ይኖርበታል |
|
9 |
የጨረታ ሰነድ መግዣ ብር |
ጨረታውን ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች ተመላሽ የማይደረግ የጨረታ ሰነድ መግዣ 500 ብር በማህበሩ የጋራ መኖሪያ አዳራሽ ገዝቶ መውሰድ ይችላል |
|
10 |
ጨረታው ሚከፈትበት ቀን |
ግንቦት 26 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። |
|
11 |
የጨረታ ሰነድ አገባብ |
በታሸገ ፖስታ የተጫራቹን ስምና አድራሻ ማስገባት ይኖርበታል። |
|
12 |
የተጫራቾች ለስራው መሳተፍ |
ማንኛውም ተጫራች የሚሰራውን ስራ እና ቦታውን በአካል በመምጣት ማየት ይጠበቅበታል |
|
13 |
የአጫራቹ መብት |
ማህበሩ ለጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ ማህበሩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ መሰረዝ ይችላል |
ስልክ 0923 616 798 ፣ 0935 803 333 እንዲሁም 0906 751 580 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።
የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር
መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር
Tender details
- Deadline: 2026-06-03
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30
- Bid opening: 2026-06-03 10:00
- Bid opening (note): ግንቦት 26/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር
- Bid bond: 2%
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published: May 22, 2026
- Posted at: 2026-05-22T08:52:07.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.