የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር የጨረታ ቀን ማረሚያ አውጥቷል
Description
ማረሚያ
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 17 ላይ የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር ባወጡት የሕንፃ ቀለም ማስቀባት እና እድሳት ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ማስገቢያ ቀን ማብቂያ ግንቦት 22/2018 ከቀኑ 9፡30 ይጠናቀቃል በሚል የታረመ መሆኑን እንገልፃለን።
የካ አባዶ መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበር
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a1019370a538a024c000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-30
- Bid closing time: 15:30
- Bid opening: 2026-06-03 10:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: መስቀለኛ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕብረት ሥራ ማኅበር
- Published: May 24, 2026
- Posted at: 2026-05-25T07:08:22.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.