የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የፕላስቲክ ፓሲ ባግ ግዥ ጨረታ ቁጥር 151/18

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ግብርና የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

.

የዕቃው ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ

የሚታሸግበት ሰዓት  

የሚከፈትበት ሰዓት

1

የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ባለ 16 .

በኪ.

1690

20.000

9:00

9:5

2

የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ባለ 10 .

በኪ.

910

መሟላት ያለባቸው ግዴታዎች

  • በስራ ዘመኑ የታደሰ የንግ ድፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር እና የተጨማሪ እሴትታክስ ተመዝጋቢነት ሰነዶችን ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ45 ቀናት የፀና መሆን ይኖርባታል።
  • በተጫራቾች የሚቀርባው የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ ፤ በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንከ ዋስትና፣ በካሽ ያስያዙባት ማቅረብ አለባቸው።
  • ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጠባት ቀን 22/09/2018 ዓ/ም 9፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 200 ለሰነድ በመክፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኛው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ (ፕሮፎርማ) በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 01/10/2018 ዓ/ም ሎት 01 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የቴክኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘገጃት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬትቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  • የጨረታው ሳጥን በቀን 01/10/2018 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ታሽጐ 9፡05 ሰዓት ተጫራቾች ተወካዮቻቸው/ በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል።
  • ቢሮው ለዚህ ጨረታ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 046-554-1461 ይጠቀሙ

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ


Tender details

  • Deadline: 2026-06-08
  • Publishing entity: Central Ethiopia Regional State Bureau of Agriculture
  • Bid bond: 20,000.00 ብር
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published: May 30, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders