በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ጽ/ቤት ለሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለፖሊስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለደንብ ልብሶች ከተመደበላቸው መደበኛና በጀት ላይ ለከተማ አስተዳደር ለፖሊስ አባላት የሚሆን ፍራሽ ብዛት 74 ሲሆን 1 ሜትር ከ50 ሴንት ሜትር በ24 ኢንች የሆነ በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡ ግ/ጨ/ፍ-001/2018
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ጽ/ቤት ለሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለፖሊስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለደንብ ልብሶች ከተመደበላቸው መደበኛና በጀት ላይ ለከተማ አስተዳደር ለፖሊስ አባላት የሚሆን ፍራሽ ብዛት 74 ሲሆን 1 ሜትር ከ50 ሴንት ሜትር በ24 ኢንች የሆነ በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በዚህ መሠረት፦
- በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ
- የቲን ቁጥር ያላቸው
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
- የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያላቸውና
- የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ሲፒኦ/ 20,000 ብር ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በታሸገ ኢንቨሎፕ አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ሰነድ በማቅረብ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ/የጨረታ ሰነዱን ጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታተይ 10 ቀናት የጨረታ ሰነድ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በሺ/ከ/አስ/ፋይ/ጽ/ቤት ስም በተከፈተው አካውንት ቁጥር 1000142887472 በማስገበት ከሺ/ከ/አስ/ገ/ን/ቅ/ጽ/ቤት ደረሰኝ ይዞ በማቅረብ ከሺ/ከ/አስ/ፋይ/ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስ/ር ቢሮ ቁጥር 03 መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታው የሚከፈተው በ11ኛው ቀን ሲሆን ቅድሜ፤ እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ተወዳዳሪዎቹ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 3:30 ታሽጐ በዕለቱ 4፡00 ሰዓት ላይ የሚከፈት መሆኑን እየገለጽን ተወዳዳሪዎቹ ወይም ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት የማያስተጓጉል መሆኑን ጭምር እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ከገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0463390876/877 ይደውሉ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የከምባታ ዞን የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-13
- Publishing entity: Kembata Zone Shinshicho Town Administration Finance Office
- Bid bond: 20,000.00 ብር
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published: Jun 03, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.