የህንፃ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሾች እነ ኣቤል ብርሃነመስቀል 3 ቁጥር ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ጌትነት ጥላሁን 4 ቁጥር ሰዎች መሃከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ጉዳይ በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ በምስራቅ ፕሎት፣ በምእራብ ፕሎት፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ፕሎት በሚዋሰን 211.50 ካሬ ሜትር ውስጥ የሰፈረው ህንፃና መሬት በመነሻ ዋጋ ብር 18,472,576.39 ( አስራ ስምንት ሚልዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ስድስት ብር ከ39% ሳ) ቀን 16/11/2018 ዓ/ም ከ3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አዘዋል። ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁ የሚገልጽ መለያ ካርድ በመያዝ በተገለፀው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት ተገኝታችሁ ለመጫረት የምትችሉ መሆናችሁ እየገለፅን ጨረታው ያሸነፈ ያሸነፈበት ዋጋ 25% በሞ/85 ወድያውኑ የማስያዝ የቀረው ደግሞ በ15 ቀናት ውስጥ የመክፈል ግዴታ ያለው መሆኑ ፍርድ ቤቱ አሳውቀዋል።

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መቐለ
ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-23
  • Publishing entity: Mekelle City High Court
  • Published: Jun 22, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders