አማራ ባንክ አ.ማ. ኢንደስትሪ በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

ቁጥር አማራ ባንክ 41/2018

አማራ ባንክ አማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ተ.

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው

ቅርንጫፍ

የንብረቱ አድራሻ

የቦታውስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የንብረቱዓይነት/የይዞታው አገልግሎት

የጨረታመነሻ ዋጋ /ብር/

ጨረታውየሚከናወንበት

ከተማ

ክ/ከተማ

ወረዳ

ቀበሌ

ቀን

ሰዓት

 ቦታ

1

ወርቁ መሀባው

ሀይሉ

አቶ ይህደጎ

ፈረደጎላ

ቦሌ መድህኒዓለም

ጎንደር

አዘዞ

-

20

3,000 .

10792/2008

ለኢንደስትሪ

22,594,616.89

ሀምሌ 17 ቀን 2018 .

4:00 እስከ 500 ሰዓት

አማራ ባንክ . ጎንደር ዲስትሪክት ቢሮ

2

አቶ ዮናታን ተመስገን ካሳ

ባህዳር

መሽንቲ

-

-

10,000 .

 

ባህኢፓ 0288/2012

37,688,967.12

 

ሀምሌ 17 ቀን 2018 .

4:00 እስከ 500 ሰዓት

አማራ ባንክ አ. ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ

ማሳሰቢያ

1

ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4  ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) ብቻ በአማራ ባንክ አማ ስም በማሰራት; በማስያዝ  እና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ።

8

ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀን፤ ሰዓትና ቦታ ተጫራቾች፤ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል:: ነገር ግን ተበዳሪውም ሆነ መያዣ ሰጪዉ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።

2

ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።

9

ንብረቱን/ቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ 15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም:: ገዥው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።

3

የጨረታ አሸናፊው አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ሲፒኦ አይመለስለትም፤ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሃራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል:: ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ በእለቱ ይመለስላቸዋል።

10

በባንኩ የብድር ፖሊሲ; መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ ብድር ሊያመቻች ይችላል።

4

የሐራጁ አሸናፊ /ገዥ/ ከሚገዛው ንብረት  ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን የሊዝን ክፍያን ጨምሮ፤ ግብር፤ በዋጋው ላይ ሚታሰብ ተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዘዋወሪያ ጋር የተገናኙ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው/አሸናፊው/ ይከፍላል።

11

የተጫራቾች ምዝገባ ከሃራጁ መዝጊያ ስአት 30 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።

5

ተጫራቾች በሃራጅ ለመሳተፍ ሲመጡ መታወቂያ (የቀበሌ፤የመንጃ ፍቃድ ፓስፖርት ወይም ብሄራዊ መታወቂያ) መያዝ ይገባቸዋል:: ተጫራቾች የህግ ሰውነት የተሰጣቸው አካላት ከሆኑ ደግሞ ህጋዊ ሰውነት ያገኙበትን የዋና ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ሃራጁን ለመሳተፍ የቀረበው ግለሰብ ስልጣኑን የሚያሳይ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ /ቤት የጸደቀ መመስረቻ ጽሁፍ(የመተዳደሪያ ደንብ) ቃለጉባኤ ወይም የውክልና ሰነድ ይዞ መቅረብ አለበት።

12

በወንድ አንቀጽ የተጠቀሰው ለሌት እና ህጋዊ ሰውነት ላላቸው ድርጅትም ያገለግላል።

6

ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል።

13

ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

7

ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የጉብኝት ፕሮግራም ከወርካዉትና ሪከቨሪ ክፍል ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በማስያዝ ጨረታው ከመካሄዱ 5 ቀን በፊት መጎብኘት ይችላል።

14

ለበለጠ ማብራሪያ አማራ ባንክ አማ 0115 58 27 64 ወይም 011 5 58 41 89 በስራ ሰአት ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

 አማራ ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-07-24
  • Bid closing time: 11:00
  • Bid opening: 2026-07-24 11:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Amhara Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jun 24, 2026
  • Posted at: 2026-06-24T09:59:34.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders