የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የቀን ማራዘሚያ ማስታወቂያ አውጥቷል

Description

 የማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/SM/57/2026

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌደራል ማረሚያ ቤት ፕሮጀክት ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የ Sanitary Material ግዥን አስመልክቶ በግልፅ ጨረታ ቁጥር DCE/SM/57/2026 ጨረታ መውጣቱ እና የጨረታው መክፈቻ ቀን በ 12/10/18 ዓ.ም መሆኑ መገለፁ ይታወሳል። ሆኖም ግን ጨረታው ላይ ማብራሪያ ተጠይቆ ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታው መክፈቻ ቀን ሰኔ 26/2018 ከጠዋቱ 04፡45 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 05:00 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ፤ በዕለቱ ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መ.ኮ.ድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መሥሪያ ቤት የግዥ እና አቅርቦት አስተዳደር መምሪያ በመቅረብ ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 011440-34-34/33

ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72 www.dce-et.com

/Email:- info@dce-et.com

ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a228bf20a538a16ba000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-07-03
  • Bid closing time: 10:45
  • Bid opening: 2026-07-03 11:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Defense Construction Enterprise (DCE)
  • Buyer address: ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ
  • Published: Jun 26, 2026
  • Posted at: 2026-06-26T08:46:16.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders