የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የጨረታ ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ማስተካከያ አውጥቷል
Description
የጨረታ ቁጥር DCE/SE/61/2026 ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ስለመግለፅ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ማረሚያ ቤት ፕሮጀክት ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የ Supply and fix Kichine cabinate ግዥን አስመልክቶ በግልፅ ጨረታ ቁጥር DCE/ SF/61/2026 ጨረታ መውጣቱ እና የጨረታው መክፈቻ ቀን ሰኔ 17/2018 ዓ.ም 5፡30 ሰዓት መሆነ መገለፁ ይታወሳል። ሆኖም ግን ጨረታው ላይ ማብራርያ ተጠይቆ ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታው መክፈቻ ቀን ሃምሌ 08/2018 ከጠዋቱ 04፡15 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡30 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን፤ በዕለቱ ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መስሪያ ቤት የግዥ እና አቅርቦት አስተዳደር መምርያ በመቅረብ ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የቀጥታ ስልክ ቁጥር ቁጥር 011 440-3434/33
ማዞሪያ 011 442-2270/71/72 www.dce-et.com /Email:- info@dce-et.com ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a2684800a538a2c32000001
Tender details
- Deadline: 2026-07-15
- Bid closing time: 10:15
- Bid opening: 2026-07-15 10:15
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Defense Construction Enterprise (DCE)
- Buyer address: ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ
- Published: Jul 07, 2026
- Posted at: 2026-07-07T07:52:32.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.