የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የጨረታ ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ማስተካከያ አውጥቷል

Description

የጨረታ ቁጥር DCE/SE/61/2026 ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን ስለመግለፅ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ማረሚያ ቤት ፕሮጀክት ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የ Supply and fix Kichine cabinate ግዥን አስመልክቶ በግልፅ ጨረታ ቁጥር DCE/ SF/61/2026 ጨረታ መውጣቱ እና የጨረታው መክፈቻ ቀን ሰኔ 17/2018 ዓ.ም 5፡30 ሰዓት መሆነ መገለፁ ይታወሳል። ሆኖም ግን ጨረታው ላይ ማብራርያ ተጠይቆ ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታው መክፈቻ ቀን ሃምሌ 08/2018 ከጠዋቱ 04፡15 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡30 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን፤ በዕለቱ ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መስሪያ ቤት የግዥ እና አቅርቦት አስተዳደር መምርያ በመቅረብ ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የቀጥታ ስልክ ቁጥር ቁጥር 011 440-3434/33
ማዞሪያ 011 442-2270/71/72 www.dce-et.com  /Email:- info@dce-et.com  ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/6a2684800a538a2c32000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-07-15
  • Bid closing time: 10:15
  • Bid opening: 2026-07-15 10:15
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Defense Construction Enterprise (DCE)
  • Buyer address: ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ
  • Published: Jul 07, 2026
  • Posted at: 2026-07-07T07:52:32.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders