የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አሶሳ ዲስትሪክት የጨረታ አድራሻ ማስተካከያ አውጥቷል

Description

የመጀመሪያ ሐራጅ ጨረታ ማስተካከያ ማድረግ

ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ገጽ 23 ላይ በወጣው ሙሃ አግሮ አጉመንት /ሙለታ ሻረው/እርሻ ልማት ፕሮጀክት የአሶሳ ዲስትሪክት የመጀመሪያ የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ የመጋዘን እና የቢሮው አድራሻ ስህተት ስለነበረው ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣አሶሳ ዞን፣ ኡራ ወረዳ ባሻ ቡዳ ቀበሌ የተባለው ቀርቶ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣አሶሳ ዞን፣ ባምባሲ ከተማ አስተዳደር 01 ቀበሌ ተብሎ ማስተካከያ የተደረገ መሆኑን እየገለጽን ሌላው ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት መሆኑን እንገልጻለን።

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አሶሳ ዲስትሪክት

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a3e3a0e0a538a75c6000001


Tender details

  • Deadline: 2026-07-28
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-07-28 12:00
  • Region: Beneshangul Gumuz
  • Publishing entity: Development Bank of Ethiopia
  • Buyer address: DBE Head Office, Property and Facility Management Directorate Procurement Team, Tower II,5th floor,
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jul 10, 2026
  • Posted at: 2026-07-10T08:14:50.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders