የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን የጨረታ ቀን ማራዘሚያ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የጨረታ ቀን ማራዘሚያ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን የተለያዩ ከባድ መኪናዎች ፣የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች፣ ፕላንቶች እና መለስተኛ የመስክ መኪናዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት በወጣው ጨረታ ቁጥር NCB/OCC 024/2026 መክፈቻ እና መዝጊያ ቀን ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ሆኖ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መውጣቱ ይታወሳል:: ይሁን እንጂ የጨረታ መዝጊያ ቀን ማራዘሙ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የጨረታው መክፈቻ ቀን ወደ ሀምሌ 21 ቀን 2018 የተራዘመ እና በዕለቱ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ላይ የሚከፈት ሲሆን ተጫራች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከኦ.ሲ.ሲ (OCC) የኮርፖሬት ግዥ ቡድን መግዛት ይችላሉ።
ስልክ ቁጥር: +251-11439-4022/1307
የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a4223020a538abe2c000001
Tender details
- Deadline: 2026-07-28
- Publishing entity: Oromia Construction Corporation (OCC)
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published: Jul 14, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.