የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90፣ 216/92 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)
|
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት
|
|||
|
አድራሻ |
የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር መለያ |
የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ) |
የይዞታው አይነት የሚሰጠው አገልግሎት |
|||||
|
1 |
ዲ.አር.ቢ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ተበዳሪው |
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ |
1032/0123/11
|
10000 |
ለእምነበረድ ማርብል ማምረቻ የሚውል የፋብሪካ ግንባታ ከተለያዩ ከቀረጥ ነፃ የገቡ ማሺነሪዎች ጋር |
146,373,704.087
|
8/12/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት
|
|
2 |
ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ እና ሆስፒታል ኃ/የተ/የግ/ማ |
ወ/ሮ ዳንሴ ጉርሙ
|
አዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 07
|
AA000100704105 |
2,041 |
ለንግድ አገልግሎት የሚዉል ሕንፃ |
143,983,491.2
|
8/12/2018 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ጠዋት
|
|
3 |
ሸኮ አሞራ ገደል የቡና አምራች ገበሬዎች ሁለገብ ኃ/የተ/ኅ/ሥራ ማህበር |
ተበዳሪው |
ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንች ሸኮ ዞን ሽኮ ወረዳ መሀል ሸኮ ቀበሌ |
527/33/2014
|
28,350 |
የቡና መፈልፈያ ድርጅት
|
4,214,686.25
|
8/12/2018 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት
|
|
4 |
አቶ ማስረሻ ታደሰ |
ተበዳሪው |
ፍቼ ከተማ ቡርቃ ጉራ ወረዳ |
1356/M-27/2006
|
400 |
የንግድ ህንጻ
|
1,960,015.85
|
8/12/2018 ዓ.ም 8፡00-9፡00 ከሰዓት |
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
ቅርንጫፍ |
የንብረቱ ባለቤት |
የንብረቱ ስም እና ዓይነት |
ሞዴል፣ ሞተር እና ሻንሲ ቁጥር |
የሰሌዳ ቁጥር
|
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) |
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት |
|
1 |
ወ/ሮ ቃልኪዳን ብዙነህ |
ኢሲኤ
|
ተበዳሪዋ
|
አውቶሞቢል
|
K12MP4348935 እና MBHZF6C18PG331305
|
አአ-02-C57101
|
2,834,244.00
|
22/11/2026 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት |
በመሆኑም፡-
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል:: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
2. ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነዉ።
3. የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
4. ከመኖሪያ ቤቶች በስተቀር ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
5. የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።
6. ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል።
7. በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
8. ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም:: ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረክበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
9. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-08-14
- Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 15, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.