Security printing, forms and vouchers
የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር AAPC NCB 001/2018 ዓ/ም
የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ሎት |
የጨረታ ዓይነት |
የናሙና መለያ |
የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ መጠን |
|
|
001 |
የተለያዩ ህትመቶች ውጤቶች ግዥ |
በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት |
200,000 |
00 |
|
002 |
የAC (Air conditioner) ግዥ |
በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት |
150,000 |
00 |
|
003 |
የተሽከርካሪ የጥገና መፍቻዎች እና ማሽነሪዎች ግዥ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
100,000 |
00 |
|
004 |
የእንስሳት መኖ (ፈረሶች) ቀለብ ግዥ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
100,000 |
00 |
|
005 |
የመፀዳጃ ቤት ማሰመጠጥ አገልግሎት ግዥ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
50,000 |
00 |
|
006 |
የተለያዩ የቋንቋ ትርጉም አገልግሎት ግዥ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
15,000 |
00 |
|
007 |
ሲሲ ቲቪ ካሜራ ግዥ |
በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት |
100,000 |
00 |
|
008 |
የፎቶ ግራፍ ካሜራና ተያያዥ ዕቃዎች |
በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት |
300,000 |
00 |
|
009 |
የፎርድ ተሽካርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
20,000 |
00 |
|
0010 |
ፋርጎ ላምኔሽን |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
150,000 |
00 |
|
0011 |
የወንጀል ስፍራ ማስረጃዎችን ለመሰብሰብ የሚያገለግሉ ማቴሪያሎች ግዥ |
በተቋሙ ስፔስፊኬሽን መሰረት |
50,000 |
00 |
|
0012 |
ባንድራ ብረት ዘንግ፣ኤች ዲ (HD) ኦቫል የኢትዮጵያ ባንድራ፣ኤች ዲ (HD) ኦቫል የአዲስ አበባ ፖሊስ ሎጎ ያለበት ባንድራ |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
20,000 |
00 |
|
0013 |
የሊፍትና የጀነሬተር ጥገና |
በተቋሙ ፍላጎት መሰረት |
20,000 |
00 |
ስለዚህ፡- ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው
1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን እና በዘርፉ የተሰማሩ ለመሆናቸው በጀርባው ይመልከቱ የሚል ፅሁፍ በግልፅ ማቅረብ አለባቸው።
2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
3. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፍቃድ እና የንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት መቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
4. የመንግስት መ/ቤቶች ለሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው።
5. በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ከሊራንስ ማቅረብ አለበት።
6. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ማቅረብ አይቻልም።
7. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ የጨረታ ውጤቱ እንደታወቀ ተመላሽ የሚሆን በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ተብሎ በተዘጋጀው ከባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
8. ተጫራቾች ቴክኒካል ሰነዶችንና የዋጋ ማቅረቢያዎችን ፋይናሻል ሰነዶች በተለያየ ፖስታ ታሽጎ ለየብቻ መቅረብ አለባቸው።
9. ማንኛውንም ተጫራቾች የሚያስገባው ሰነድ ፋይናሻል እና ቴክኒካል የጨረታ ሰነድ አንድ ኦሪጅናልና አንድ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የጨረታ ሰነዱን ቁጥር የሚጫረትበትን ዕቃ አይነት በትክክል መፃፍ እንዲሁም በፖስታው ላይ ማህተም በመምታት ማስገባት ያለበት ሲሆን ፣ሰረዝ ድልዝ እና በፍሉድ የጠፋ ሰነድ ዋጋ ያልተሞላበት ዝርዝር ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን።
10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያሲዙት ሲ.ፒ.ኦ.ወይም የባንክ ዋስትና ከቴከኒክ ሰነዶች ጋር በአንድላይ ታሽገው መቅረብ አለባቸው።
11, በጨረታ አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን ወይም አገልግሎቱን በራሳቸው ትራንስፖርት አ አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ግምጃ ቤት ወይም በክፍል 6 በፍላጎት መግለጫው በተጠቀሰው የማስረከቢያ ቦታ ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው
12. በጨረታ ሰነድ በክፍል 6 ውስጥ በሚገኘው የፍላጎት መግለጫ ላይ በሚገለፀው መሰረት ጨረታ ሰነዱ ላይ በቀረበው መሰረት ናሙና ማቅረብ አለበት።
13. ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙናም ሆነ አሸናፊ መሆናቸው ሲረጋገጥ ያቀርቡአቸው ዕቃዎች ተቋሙ ባወጣው ፍላጎት መግለጫ/specification መሰረት መሆኑን በተቋሙ የጥራት ኮሚቴ ወይም በኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ኤጀንሲ አማካኝነት የሚረጋገጥ ይሆናል።
14. ተጫራቾች የቀድመው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ የነበረው ሊሴ ገ/ማርያም ጀርባ በሚገኘው ኦሊ ታወር 7ኛ ፎቅ ግዢ ጽ/ቤት ቢሮ ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር መክፈል መግዛት ይችላሉ።
15. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ 11ኛው ቀን እስከ ጠዋት 4፡30 ሠዓት ድረስ ጨረታው ክፍት ሆኖ ሰለሚቆይ በተቋሙ ግዢና ፋይናንስ ዋና መምሪያ 7ኛ ፎቅ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
16 በጨረታ ሰነዱ ክፍል 2 ላይ በሚጠቀሰው ቀን ከጠዋት 4፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 5፡00 ሰዓት ሲሆን ይከፈታል፣
7. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
8 መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስ ቁጥር፦ 011862-58-0111110448)
የአ/አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ
Tender details
- Deadline: 2026-08-13
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ 11ኛው ቀን እስከ ጠዋት 4፡30 ሠዓት ድረስ ቆይቶ ጨረታው ክፍት ሆኖ በጨረታ ሰነዱ ክፍል 2 ላይ በሚጠቀሰው ቀን ከጠዋት 4፡30 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-13 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ እንዲሁም በማግስቱ 11ኛው ቀን እስከ ጠዋት 4፡30 ሠዓት ድረስ ቆይቶ ጨረታው ክፍት ሆኖ በጨረታ ሰነዱ ክፍል 2 ላይ በሚጠቀሰው ቀን ከጠዋት 5፡00 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: የአ/አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200.00 ብር ለእያንዳንዱ
- Published on: Addis Zemen (Aug 01, 2026)
- Posted at: 2026-08-01T09:01:11.000Z