Equipment and Accessories
ቦሌ ክፍለ ከተማ አልፋ መስማት የተሳናቸው 2ኛ ደረጃ ልዩ ት/ቤት የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
Equipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and Accessories
Addis Ababa
More tags
IT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice Supplies and ServicesMaterialsEducation and TrainingTextile, Garments and UniformsTextile, Garment and LeatherSport Materials and EquipmentLaboratory Equipment and ChemicalsCleaning and Janitorial Equipment and ServiceStationeryOffice FurnitureFurniture and FurnishingShoes and Other Leather ProductsAmharic2merkatoአልፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
Description
በጨረታ ለሚገዙ ዕቃዎች ለተጫራቾች የ1ኛ ዙር
የጨረታ መመሪያ ሰነድ የጨረታ ቁጥር 01/2018
በአገር ውስጥ ለሚፈጸሙ እቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎቶች የሚውል የሚገዙ እቃዎች የአላቂ የቢሮ እቃዎች፣ ቋሚ እቃዎች፣ አላቂ የት/ት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የእስፖርት እቃዎች የላብራቶሪ እቃዎች 1 የጽዳት እቃዎችና የተለያዩ ቀለሞች፡-
- በመጀመሪያ ደረጃ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የሚችሉት በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት ያላቸው ወይንም ማቅረብ የሚችሉ ብቻ ናቸው።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የማወዳደሪያ ሂሳብ የዕቃው አይነት የተመረተበት ዓመተ ምህረት የአገልግሎት ዘመን ማብቂያ የአምራቹ ስም ያካተተ መሆን አለበት።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን ጨምሮ መሆን ይኖርበታል።
- ማንኛውም ተጫራቾች በየዘርፉ ንግድ ፈቃድ መኖር አለበት።
- ማንኛውም ተጫራቾች ዋናው የጨረታ ሰነድ ላይ በተጫራቹ የሚሞሉትን በመሙላት እያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅቱን ማህተም በማኖር ሳይጨምር ሳይቀንስ መመለስ ይኖርበታል።
- የጨረታ ፖስታ ዋናና ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለበት። እነዚህም ሰነዶች የጨረታ አቅራቢው ድርጅት ወይም ህጋዊ ውክልና ባለው አካል መፈረም አለባቸው።
- ተጫራቾች የእቃዎች ናሙና ከየአይነቱ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ የጨረታው ውጤት ከታወቀ በኋላ የቀረቡት ናሙናዎች
- ለተሸናፊዎች ሲመለሱ የአሸናፈው ተጫራቾች ግን ናሙናዎች አይመለስም አንድ ተብሎ ይቆጠርለታል።
- ግዢ ፈፃሚው አካል አሸናፊ ተጫራቾች በሚመረጡበት ጊዜ የገዛውን እቃ እንደአስፊላጊነቱ እስከ 20% ለመቀነስ ወይም ለመጨመር ይችላል።
- የዘመኑን ግብር ስለመክፈሎ የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ብቻ።
- የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት ከ2፡30-9፡00 ይሆናል። ይህ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ አስከ ለ10/አስር/የስራ ቀናት አየር ላይ ይቆያል፤ በ10ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በ11ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ወይም ሰነድ ላይ ስማቸውን ፊርማቸውን አድራሻቸውን እንዲሁም ስልክ ቁጥራቸውን ማስፈር አለባቸው።
- ተጫራቾች በጨረታው ሰነድ ላይ የማብራሪያ ወይም ማሻሻል አለበት የሚሉ ጥያቄ ካላቸው የጨረታ ሰነዱ የመክፈቻ ጊዜ ሁለት ቀናት እስከሚቀረው ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ግዥ ፈፃሚ አካል ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- የሰነዱ መሸጫ በሎት ዋጋ 100 መቶ/ ብር ብቻ።
- ማንኛውም ተጫራች ባስገባው ጨረታ ሲፒኦ ማስያዣ ዋጋ ሎት1፡ 10,000 ለኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት2፣ 10,000 ለፈርኒቸር እቃዎች ሎት3፡2000 ለትምህርት እቃዎች ሎት4፡1000 ለጽዳት እቃዎች፣ ሎት 5፣ 1000 ለተለያዩ ቀለሞች ሎት-6፣ 3000፤ ሌሎች እቃዎች ሎት 7፣ 3000 የእስፖርት እቃዎች፣ ሎት 8፣ 1000 የደንብ ልብስ ሎት 9፣ 4000 ለላቦራቶሪ እቃዎች ሲሆኑ ሰነዱ በራሱ አንድ የጨረታ መመሪያ መሆኑን ተጫራቾች መረዳት ይኖርባቸዋል።
- ከላይ የተዘረዘሩ አንድም ነገር እንኳን የማያሟላ ከውድድሩ ውጭ ይሆናል።
- የርክክብ ቦታ በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እቃው ለንብረት ክፍል ካስገባና ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈጸማል።
- አድራሻ :- አሰፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቦሌ ክፍስ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ስሙ ኢንስቲትዩት ጀርባ 500 ሜትር ገባ ብሎ ነው።
ቦሌ ክፍለ ከተማ አልፋ መስማት የተሳናቸው 2ኛ ደረጃ ልዩ ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-24
- Bid closing time: 15:00
- Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-25 10:30
- Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: አልፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 100 (አንድ መቶ ብር)
- Published on: Addis Zemen (Aug 13, 2026)
- Posted at: 2026-08-13T08:46:06.000Z