Equipment and Accessories
የቦሌ ገርጂ የመ/ደ/ት/ቤት 2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Equipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsOffice Furniture
Addis Ababa
More tags
Furniture and FurnishingComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice Supplies and ServicesStationeryTextile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and UniformsCleaning and Janitorial Equipment and ServiceSport Materials and EquipmentLaboratory Equipment and ChemicalsPrinting and PublishingHand Tools and Workshop EquipmentMechanicalVehicleRentOthersTransportation ServiceWarehousing, Transit and Transport ServiceFreight TransportMaterialsEducation and TrainingChemicals and ReagentsMedical Equipment and SuppliesHealth Care, Medical IndustryHealth Related Services and MaterialsMaintenance and RepairServicesAmharic2merkatoBole Gerji Elementary School
Description
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር001/2019
የቦሌ ገርጂ የመ/ደ/ት/ቤት 2019 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል
|
ሎት |
የሚገዙ እቃዎች የሎት ዝርዝር |
በሲፒኦ የሚይዝ የገዘብ መጠን |
|
ሎት 1 |
ቋሚ ዕቃዎች |
35,000 (ሰላሳ አምስት ሺህ ብር) |
|
ሎት 2 |
ኤሊክትሮኒክስ እቃዎች |
40,000 (አርባ ሺህ ብር) |
|
ሎት 3 |
የፅህፈት እቃዎች |
30,000 (ሰላሳ ሺህ ብር) |
|
ሎት 4 |
ደንብ ልብስ |
20,000 (ሀያ ሺህ ብር) |
|
ሎት 5 |
የፅዳት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 6 |
አላቂ የትምህርት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 7 |
የህክምና እቃዎች |
4,000 (አራት ሺህ ብር) |
|
ሎት 8 |
የእስፖርት እቃዎች |
10,000 (አስር ሺህ ብር) |
|
ሎት 9 |
የቤተ ሙከራ እቃዎች |
6,000 (ስድስት ሺህ ብር) |
|
ሎት 10 |
የህትመት እቃዎች |
5,000 (አምስትሺ ሽህ ብር) |
|
ሎት 11 |
የጥገና እቃዎች |
4,000(አራት ሺህ ብር) |
|
ሎት 12 |
የትራንስፖርት አገልግሎት |
3,000 (ሶስትሺህ ብር) |
|
ሎት 13 |
የጭነት አገልግሎት |
3,000(ሶስትሺህ ብር) |
|
ሎት 14 |
የስልጠና ግብአት |
3,000(ሶስት ሺህ ብር) |
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
- የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለሚያመጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ማቅረብ አለበት።
- አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ላይ ተቀባይነት የለውም።
- ድርጅቱ 20 ፐርሰንት የመጨመር እና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀነው
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በየአንዳንዱ ሎት የሚጠየቀውን በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ ይኖርበታል።
- በጥቃቅን የሚሳተፉ ነጋዴዎች ከሚመለከተው አካል ደብባቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
- ቋሚ ዕቃዎች ናሙና የሚቀርብ በፎቶ ሲሆን ከዚያ ውጭ ያሉ እቃዎች ናሙና በአካል መቅረብ አለበት
- አሸናፊዎች የአሸነፉትን ጠቅላላ ዋጋ 10 ፕርሰንት (የውል ማስከበሪያ ማስያዝ አለባቸው)።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የእቃ ናሙና ከጨረታው መክፈቻ ቀን በፊት መቅረብ አለበት።
- ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም
- ተጫራቾች የጨረታውን ማቅረቢያ ሰነድ በስራ ሰዓት ከመስሪያ ቤቱ ፋ/ግ/ን/አስ/ ቢሮ ቁጥር 9 የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት 100 ብር በመግዛት በጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በታሸገ ሁለት ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ቤተ- መፅሀፍት ይከፈታል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኝ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- አድራሻ ፡- ገርጂ ሮባ ዳቦ ቤት ገባ ብሎ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ መ/ደ/ት/ቤት
የቦሌ ገርጂ የመደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-02
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-02 12:00
- Bid opening (note): ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Bole Gerji Elementary School
- Buyer address: ገርጂ ሮባ ዳቦ ቤት ገባ ብሎ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አጠገብ
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ለእያንዳንዱ
- Published on: Addis Zemen (Aug 21, 2026)
- Posted at: 2026-08-21T10:29:15.000Z