Business, Industry and Factory Foreclosure
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
||||||||||
|
1 |
ጌታሲል ተስፋሁን |
ካሜሮን አቬኑ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት ( በጋራ መኖርያ ህንጻ ውስጥ የሚገኝ ቤት) |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
08 |
AA00060809925020104 |
171.21 |
12,013,292 |
26/1/19 |
4፡00-5፡00 |
|
2 |
ዮሀንስ ገዛኀኝ |
ቦሌ አራብሳ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት ( ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም 295/23) |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
10 |
AA0000610073132950223 |
37.16 |
2,403,025 |
26/1/19 |
5፡00-6፡00 |
|
3 |
ናትናኤል ዋሴ |
መገናኛ 22 |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት ( የካ አባዶ ፕሮጀክት 13 ኮንዶሚኒየም 670/29 |
|
|
|
AA00005120736967004029 |
66.56 |
4,797,911 |
26/1/19 |
8፡00-9፡00 |
|
4 |
አብሰራሽ ታምሩ |
ለገሃር |
ተበዳሪዋ |
ኮንዶሚኒየም (ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 116/ የቤ .ቁ 30) |
ሸገር |
ቱሉ ዲመቱ |
|
OR0000709022701160430 |
47.1 |
1,884,000 |
27/1/19 |
5፡00-6፡00 |
|
5 |
በሻዳ ለሜሳ |
ሰበታ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
ቱሉቦሎ |
|
|
T/B/5013/2001 fi T/B/4647/2000 |
400 |
1,800,000 |
28/1/19 |
5፡00-6፡00 |
|
6 |
አዳማ ጀነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅ ሃላ.የተ.የግ.ማህበር |
አዳማ ራስ |
ተበዳሪው |
ለሆስፒታል አገልግሎት |
አዳማ |
|
|
2710/93 |
6.8 ሄክታር |
516,125,330 |
26/1/19 |
5፡00-6፡00 |
|
7 |
ሰኢድ በድሪ |
ናፊ |
ዘቢባ ሰኢድ |
የንግድ ቤት |
ነቀምቴ |
|
|
5663/n/BIFLMN/13 |
130 |
2,564,577 |
27/1/19 |
8፡00-9፡00 |
|
8 |
ግርማ አለማየሁ |
ጊምቢ |
ተበዳሪው |
ለንግድ ቤት |
ገንጂ |
|
|
288/2007 |
156 |
488,400 |
28/1/19 |
4፡00-5፡00 |
|
9 |
ባይሴ አሰበ |
ኦዳ ቡሉቅ |
ሰቀላ |
ለመኖሪያ ቤት |
ኦዳ ቡሉቅ |
|
|
10348/08-01/2008 |
192 |
712,425 |
26/1/19 |
5:00-6:00 |
|
10 |
መንክሬ ፉፋ
|
ጊምቢ
|
ተበዳሪው
|
ለንግድ ቤት |
ሶቶሎ
|
– |
01 |
716/BMS/07 |
154.79 |
136,000 |
29/1/19 |
5:00-6:00 |
|
ለመኖሪያ ቤት |
|
01 |
886/BMS/07
|
69.89 |
342,750 |
29/1/19 |
8፡00-9፡00 |
|||||
|
ለመኖሪያ ቤት |
– |
01 |
27/DMMLM1/2008 |
500 |
840,400 |
29/1/19 |
9:00-10:00 |
|||||
|
11 |
ገረሙ ደበላ |
ጊምቢ |
ተበዳሪው |
የመኖሪያ ቤት |
ሆማ |
– |
– |
217/BMH/2008 |
173.04 |
731,240 |
3/2/19 |
4፡00-5፡00 |
|
የንግድ ቤት |
ሆማ |
– |
01 |
149/BMH/2005 |
59.16 |
244,605 |
3/2/19 |
5:00-6:00 |
||||
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተገለጹት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል። ከ5-11 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።
- ለተጨማሪ መረጃ።- ካሜሮን አቬኑ ቅርንጫፍ 011 666-2429 ፣ ቦሌ አራብሳ ቅርንጫፍ 011-813-2063፣ መገናኛ 22 ቅርንጫፍ 011-667-3382፣ ለገሃር ቅርንጫፍ 011-532-00-01 ሰበታ ቅርንጫፍ 0113-38-41-01፣ አዳማ ራስ ቅርንጫፍ 022-211-63-94፣ናፊ ቅርንጫፍ 057-660-9735፣ጊምቢ ቅርንጫፍ 057 771-0066 ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557-0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አዋሽ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-10-13
- Bid closing time: 16:00
- Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-10-13 16:00
- Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Awash Bank Share Company
- Bid bond: 25%
- Published on: Reporter (Aug 23, 2026)
- Posted at: 2026-08-24T12:46:03.000Z