Equipment and Accessories
የጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙ መ/ቤቶች ለ2019 ዓ/ም የበጀት ዓመት፡- ቋሚ የቢሮ እቃዎች (furniture's)፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣ የፅዳት እቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች (stationaries)፣ የኤሌክትሮኒክሰ ዕቃዎች፣ የመኪና ጎማ እና የሞተር ሳይክል ጎማ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Equipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsCleaning and Janitorial Equipment and Service
Oromia
More tags
Office FurnitureFurniture and FurnishingComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice Supplies and ServicesStationeryTri Wheeler, Motorcycles and Bicycles PurchaseSpare Parts and Car Decoration MaterialsTextile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and UniformsAmharic2merkatoChancho City Finance Office
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙ መ/ቤቶች ለ2019 ዓ/ም የበጀት ዓመት፡-
- ቋሚ የቢሮ እቃዎች (furniture's)፣
- የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣
- የፅዳት እቃዎች፣
- የጽህፈት መሳሪያዎች (stationaries)፣
- የኤሌክትሮኒክሰ ዕቃዎች፣
- የመኪና ጎማ እና
- የሞተር ሳይክል ጎማ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት፡-
1. በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰው የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸው መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
2. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) C.P.O በጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በሚል ስም በማሰራት ማቅረብ አለባቸው፡፡
3. የጨረታ ሰነዱን በስራ ሰአት የማይመለስ 400 (አራት መቶ ብር) በመክፈል ከጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡
4. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ15ኛ ቀን ከጠዋቱ 3፡40 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ይሆናል።
5. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና የዚህን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
6. መስሪያቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ ፡- ስልክ ቁጥር 0910979178/0923105546
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት
ጫንጮ
Tender details
- Deadline: 2026-09-07
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Bid opening: 2026-09-07 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ15ኛ ቀን ከጠዋቱ 3፡40
- Region: Oromia
- Publishing entity: Chancho City Finance Office
- Bid bond: 50,000.00 ብር
- Bid document price: 400.00 /አራት መቶ ብር/
- Published on: Addis Zemen (Aug 24, 2026)
- Posted at: 2026-08-26T08:37:37.000Z