Equipment and Accessories
ፀደይ ባንክ አ.ማ. የተለያዩ ዕቃዎች/ስራዎች ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት/ማሰራት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ብ/ግ/ጨ/0026/2018
ፀደይ ባንክ አ.ማ. ከስር የተዘረዘሩትን ዕቃዎች/ስራዎች አገልግሎቶች ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ማሰራት ይፈልጋል
|
ሎት-1 |
Office Furniture
|
ተቁ |
የዕቃው አይነት |
ብዛት |
|
1 |
Book Shelf Three Glass Door Windows |
102 |
||
|
2 |
Managerial Table |
71 |
||
|
3 |
Managerial/high Back Swivel Arm Chair |
70 |
||
|
4 |
Clerical Table/ Single Pedestal Table |
288 |
||
|
5 |
Officer /Medium Back Swivel Arm Chair |
330 |
||
|
6 |
Fixed Gust Chair without arm rest |
644 |
||
|
7 |
Coffee table Managerial |
103 |
||
|
8 |
Sorting Table |
66 |
||
|
9 |
4-Drawer Filing Cabinet |
105 |
||
|
10 |
Dixon Shelf |
83 |
||
|
11 |
Dixon Shelf Custom Made |
40 |
||
|
12 |
Three Seater Gust Chair |
53 |
||
|
13 |
Group Table /Work Station table |
6 |
||
|
14 |
Coat Hanger |
110 |
||
|
15 |
Photo Copy Stand |
48 |
||
|
16 |
Suggestion Box |
69 |
||
|
17 |
Lobby Stand Table |
70 |
||
|
18 |
Lost and Found Box |
54 |
||
|
19 |
Notice Board |
55 |
||
|
20 |
Metal Shelf for Controller |
117 |
||
|
ሎት-2 |
||||
|
Laptop Computer |
41 |
|
|
|
ስለሆነም ከዚህ በታች የቀረበውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ ድርጅት ነጋዴ መወዳደር የሚችል መሆኑን እንገልጻለን።
1. የ2018 ዓ.ም የታደስ ንግድ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት በጨረታ ለመካፈል ለመሳተፍ የሚሰጥ የምስክር ወረቀት ክሊራንስ ጊዜው ያላለፈበት። ቴክኒካል ዶክመንትና የሚያቀርቡበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
2. ለጨረታ ማስከበሪያ የአጠቃላይ ዋጋውን 2% ወይም የአጠቃላይ ዋጋው 2% ከብር 500,000.00 የሚበልጥ ከሆነ ብር 500,000.00 በሲፒኦ /CPO/ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ የ90 ቀን በፀደይ ባንክ አማ ስም ማስራት ይኖርባቸዋል። ከየትኛውም የፀደይ ባንክ አማ ቅርንጫፍ የተሰጠ ሲፒኦም ሆነ ባንክ ጋራንቲ ተቀባይነት የለውም።
3. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጳጉሜ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀኖች ማለትም ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት እና ከሰዓት በኋላ ከ7:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 11:00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ አምስት መቶ ብር /500.00/ ፀደይ ባንክ ለገሃር ቅርንጫፍ ወይም በማንኛውም የፀደይ ባንክ ቅርንጫፍ የሂሳብ ቁጥር 1201390000037 በመክፈል ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 16ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 09 ከግዥ ክፍል ስነዱን መዉሰድ ይችላሉ።
4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ ጨረታው እስከሚዘጋበት መስከረም 12 ቀን 2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ አዲስ አበባ ሰንጋተራ አካባቢ ጤና ሚኒስቴር ዝቅ ብሎ በሚገኘው ፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት 16ተኛ ፎቅ ግዥና ዉል አስተዳደር ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በተዘጋበት ዕለት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመስሪያ ቤቱ የመሰብለቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
5. የጨረታዉ መዝጊያ ሰዓት ካለፈ በኋላ የሚመጣ ማንኛዉም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም።
6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ ፡- አዲስ አበባ ሰንጋተራ አካባቢ ጤና ሚኒስቴር ዝቅ ብሎ በሚገኘው የፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት
ስልክ ቁጥር 011 558 1658
ፀደይ ባንክ አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-09-22
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-09-22 10:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Tsedey Bank S.C.
- Buyer address: Legahar Orda Building, 8th Floor room No-804
- Bid bond: የአጠቃላይ ዋጋው 2% ከብር 500,000.00 የሚበልጥ ከሆነ ብር 500,000.00
- Bid document price: ለእያንዳንዱ ሎት 500.00 (አምስት መቶ ብር)
- Published on: Reporter (Sep 06, 2026)
- Posted at: 2026-09-07T12:16:56.000Z
- Source: 2merkato