Equipment and Accessories

የጋምቤላ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቢሮ ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑት የጽህፈት መሳሪያዎች እና ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታን ማስታወቂያ

 የጨረታ ቁጥር EEU/GAM/REG NCB-002/2019

የጋምቤላ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቢሮ ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑት የጽህፈት መሳሪያዎች እና ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የጽህፈት መሳሪያዎች ሎት  1

ተ.ቁ

የእቃዎች ዓይነት

ብዛት

 መለኪያ

የጨረታ ማስከበሪያ

የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀን እና  ሰዓት

 

 

1

Tonner 81 A

50

በቁጥር

20000.00

ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስከረም 12 930 ይዘጋል::

 

ጨረታው በዛው ቀን መስከረም 12 ቀን ከሰዓት 940 ይከፈታል

 

 

2

Tonner 26A

50

በቁጥር

 

 

3

Tonner 106A

20

በቁጥር

 

 

4

Tonner 107A

20

በቁጥር

 

 

5

Tonner 203A

15

በቁጥር

 

 

6

Tonner 202A

10

በቁጥር

 

 

7

Tonner C-Exv 42 A

15

በቁጥር

 

 

8

HP laser MFP 135A

15

በቁጥር

 

 

9

Tonner 90 A

50

በቁጥር

 

 

10

Tonner colar 254A

15

በቁጥር

 

 

10

Pen

100

ፓከት

 

 

11

Paper A4

500

ፓከት

 

 

12

File box

50

ፓከት

 

 

 

ኤሌክትሮኒክስ ዕዎች ሎት 2

 

 

 

 

1

Color Printer M254DW

በቁጥር

2

 

 

2

Printer M402dn

በቁጥር

5

 

 

3

Scanner Machine

በቁጥር

2

 

 

4

Laptop computer corei5

በቁጥር

5

 

 

5

Desk Top computer

በቁጥር

10

 

 

6

Photo copy machine

በቁጥር

2

 

 

  1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑ ግብር የተከፈለበት የንግድ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
  2.  ተጫራቾች የመንግስት ድርጅቶች በሚያወጡት ጨረታ ላይ ለመሳተፍ እንደሚችሉ በግዥ ኤጀንሲ ዌብሳይት ላይ የተመዘገቡ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማሰገባት አለባቸው፡፡
  4. ጨረታው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት አረንጓዴ ሆቴል ፍትለፊት በሚገኘዉ የጋምቤላ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሳፕላይ ቼይን & PGS ቢሮ 2ኛ ፎቅ በመምጣት የማይመለስ አራት መቶ ብር (400.00) ሁለቱም ሎት መወዳደር ከፈልጉ በየሎት ቁጥር በመከፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በየሎት ቁጥር የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Bond) ተለይቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  6.  ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ጨረታ ቁጥሩንEEU/GAM/R‐NCB-002/2019 በመግለፅ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምር መስከረም 12 ከሰዓት 9፡30 ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7.  ጨረታው የሚከፈተዉ ጨረታዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስከረም 12 ከሰዓት 9፡ 30 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በዛው ቀን 9፡40 ይከፈታል::
  8.  ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር-0475511399 መደወል ይችላሉ፡፡
  9. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋምቤላ ሪጅን


Tender details

  • Deadline: 2026-09-22
  • Bid closing time: 15:30
  • Bid opening: 2026-09-22 15:40
  • Region: Gambela
  • Publishing entity: Ethiopian Electric Utility Gambella Region
  • Bid bond: 20,000.00 ብር በየሎት ቁጥር
  • Bid document price: ብር (400.00) ሁለቱም ሎት መወዳደር ከፈልጉ በየሎት ቁጥር በመከፈል መውሰድ ይችላሉ
  • Published on: Addis Zemen (Sep 07, 2026)
  • Posted at: 2026-09-08T10:55:06.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders