ጎህ ቤቶች ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን የባንክ አክሲዮኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
ጎህ ቤቶች ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን የባንክ አክሲዮኖችን በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን አክሲዮን የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በጎሕ ቤቶች ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራትና ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ።
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃለው መክፈል ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል።
- ተበዳሪው/መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
- የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው አክሲዮን ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች ካሉ ገዥ ይከፍላል።
- የጨረታው ቦታ አዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የቀድሞው ጃፓን ኤምባሲ ፊትለፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 6ኛ ፎቅ ላይ በሚገኝ አዳራሽ ነው።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0987 272 335 ወይም 0116 687 390 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
|
የተበዳሪው ስም |
የመያዣ ስም |
አክሲዮኑ የሚገኝበት ባንክ |
የአክሲዮኑ ብዛት |
የአንዱ አክሲዮን ዋጋ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር |
ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ዓ.ም |
የምዝገባ ሰዓት |
የጨረታው ሰዓት |
የአክሲዮን ሰርተፍኬት ቁጥር |
|
አቶ ዮሴፍ ምስጋኑ |
ተበዳሪዉ |
አቢሲንያ ባንክ አ.ማ |
33,463 |
1,600 |
53,540,800.00 |
ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. |
3:00-3:30 |
3:30-4:00 |
08538 |
|
ፀሐይ ባንክ አ.ማ |
25,000 |
1,000 |
25,000,000.00 |
4:00 - 4:30 |
4:30-5:00 |
00686 |
|||
|
20,000 |
1,000 |
20,000,000.00 |
5:00-5:30 |
5:30-6:00 |
00688 |
||||
|
ወ/ሮ ሄርሜላ ኩራባቸው |
ፀሐይ ባንክ አ.ማ |
25,000 |
1,000 |
25,000,000.00 |
7:30 - 8:00 |
8:00 -8:30 |
00687 |
Tender details
- Deadline: 2026-04-22
- Bid closing time: 14:30
- Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-04-22 14:30
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Goh Betoch Bank
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 05, 2026
- Posted at: 2026-04-06T13:43:45.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.