የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ ክ/ከተማ የሼድ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ ክ/ከተማ ኵሓ ሎት 3 እና በክ/ከተማ ዓይደር ሎት 4 የሼድ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ስለዚህ በዚ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ጨረታ ሰነድ ከፅ/ቤታችን በመውሰድ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ተፈላጊ መስፈርቶች

  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ፣ የቅርብ ወር ቫት ሪፖርት፣ በኮንስትራክሽን ስራ ደረጃ 7 BC እና ከዛ በላይ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ።
  2. የጨረታ ማስከበርያ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 150,000.00 (ኣንድ መቶ ሀምሳ ሺ ብር ብቻ) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO)፣ በጥሬ-ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈት ቤታችን ስም ማስያዝ የሚችሉ።
  3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰኣት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዳቸው አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታ ከ 17/07/2018 ዓ/ም እስከ 03/09/2018 ዓ.ም 3:30 ለተጫራቾች ከፍት ሁኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4:30 ሰዓት ይከፈታል።
  6. ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰ ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል።
  7. ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ ኣለባቸው።
  8. በጨረታው መሳተፈ የሚችሉት በግንባታ ስራዉ ቢያንስ ኣንድ እና ከዚያ በላይ ተመሳሳይ ስራ የሰሩ መሆን አለባቸው፡፡
  9. ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመር እና የመቀነስ መብት ኣለው ።
  10. ፅህፈት ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  11. አድራሻችን በመቐለ ከተማ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይገኛል።
  12. ለበለጠ ማብራርያ በስራ ሰኣት በኣካል ቀርባችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-11
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-05-11 10:30
  • Region: Tigray
  • Publishing entity: Mekele City Planning and Finance Office
  • Bid bond: 150,000.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Bid document price: 500.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Published: Apr 07, 2026
  • Posted at: 2026-04-07T08:45:56.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders