Ministry of Revenue Procurement of Office Furniture Mto2

Description

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/83d22bcb-73d2-4501-bc98-c081a61b7316/open

Reference Number: MoR-NCB-G-0192-2018-BID-Open Lot Reference: Mto2/007/2018

Procurement Information

  • Procurement Type: Bidding
  • Procurement Method: Open
  • Market Type: National
  • Envelope Type: single envelop
  • Category: Goods

Procuring Entity

Organization: Ministry of Revenue

Contact Information

Address: Mexico Infront of Genet Hotel

Town: A.A

Country: Ethiopia

P.O. Box: 0000

Post Code: 1000

Telephone: +251 115583727

Email: mormto2procurement@gmail.com

Office: 11th/03

Important Dates

  • Invitation Date: Apr 08, 2026, 12:00 AM
  • Submission Deadline: Apr 18, 2026, 10:00 AM
  • Opening Schedule: Apr 18, 2026, 10:30 AM
  • Clarification Deadline: Apr 13, 2026, 5:00 PM

Eligibility Requirements

Participation Fee: 200

Bid Security: 15000 ETB

Joint Venture: Required

Bid Security Forms (Local): CPO

Bid Security Forms (SME): Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise

Qualification Requirements

  • Technical Specification + Technical Offer+ Compliance SheetBidder has failed to complete its Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet Form in accordance with technical specification presented as per template in Section 6, Statement of Requirements .Reference: ITB 35.4

Procurement Classification

  • 56000000: Furniture and Furnishings

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

1.አሸናፊው አቅራቢ ያሸነፈበትን እቃ ግዥ ፈፃሚው ድርጅት መጋዘን ውስጥ ማስረከብ አለበት፡፡ 2.መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ 3.ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትባቸው የዕቃ ዓይቶች ናሙና ወይም ሳምፕል ማቅርብ አለባቸው፡፡ ሳንፕል/ናሙና ያላቀረበ ተጫራች ከውድድር ውጪ የሚሆን መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 4.ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ በብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋማት ለጨረታ ዋስትና የሚሆን ሲፒኦ (CPO) ብቻ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማቅረብ ይኖርበታል እንዲሁም ሲፒኦ (CPO) ሲያሰሩ በገቢዎች ሚኒስቴር መካከለኛ ግብር ከፋዬች ቁጥር 2 ቅ/ጽ/ቤት መሆን አለበት፡፡በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ ካደራጃቸው አካል የመስሪያ ቤቱ ሀላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው ከዚያ ውጭ የሚቀርብ ደብዳቤ ተቀባይነት የለውም፡፡ 5.ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው እቃዎች ናሙናቸውን ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ቀድመው ማስገባት ግዴታ አለባቸው ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ ናሙና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 6. የሰነድ መግዣ ብር 200 በቴሌ ብር በማስቆረጥ እና አድቫይሱን ሲስተሙ ላይ አታች ማድረግ አለባቸው፡፡ 7.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ሲከፈት ቴክኒካል እና ፋይናንሻል KEY በሠዓቱ ሼር ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ኪይ በሰዓቱ ሼር ሳያደርግ ቀርቶ የመክፈቻ ሰዓት ቢያልፍ ውድቅ እንደምትሆኑ እናሳውቃለን፡፡ 8.ናሙና በአካል መቅረብ የማይችሉ እቃዎችን በተገለፀው በዝርዝር ስፔስፊኬሽኑ መሰረት በሾው ሩም የሚታዩ ይሆናል፡፡


Tender details

  • Deadline: 2026-04-18
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-04-18 10:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ministry of Revenue
  • Buyer address: የቀድሞ ቡና ቦርድ ከንፋስ ስልክ ት/ቤት ዝቅ ብሎ ባለው ሙለጌ ህንፃ ላይ
  • Bid bond: 15000 ETB
  • Bid document price: 200.00 Birr
  • Published: Apr 08, 2026
  • Posted at: 2026-04-08T13:57:17.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders