አዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን: የግንባታ እቃዎች ግዥ

Description

Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website

 https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/b6005707-f968-4c8b-8550-fc67f2df1ea2/open 

Invitation to Bid

 የግንባታ እቃዎች ግዥ

Procurement Reference No: AACRA-NCB-G-0111-2018-BID-Open
Procurement Category: Goods

Market Type: National
Procurement Method: Open

Procurement Classification Code: 

  • Code: 102000000
  • Title: Construction Maintenance equipment & accessories
  • Code: 111000000
  • Title: Other materials and supplies


Lot Information 

  • Object of Procurement: የግንባታ እቃዎች ግዥ
  • Description: ፕለይዉድ 1.22*2.40*0.018ሜ ግዥ ቡ-1
  • Lot Number: 1
  • Clarification Request Deadline: Apr 13, 2026, 5:00:00 PM
  • Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
  • Site Visit Schedule: Not Applicable
  • Bid Submission Deadline: Apr 18, 2026, 11:00:00 AM
  • Bid Opening Schedule: Apr 18, 2026, 11:30:00 AM

Eligibility Requirements
Participation Fee:
  
Eligibility Documents: 

Financial Qualification

Factor Criteria
የጨረታ ዋጋ ዝርዝር ሠንጠረዥ

ተጫራቹ ያቀረበው የጨረታ ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ አንቀጽ 12 መሠረት ካልሆነ፣

የመጫረቻ ገንዘብ

ተጫራቹ ለመጫረት ያቀረበው የመጫረቻ ገንዘብ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 13 ካልሆነ፣

Legal Qualification

Factor Criteria
ዜግነት

ተጫራቹ ከዜግነት አወሳሰን ጋር በተያያዘ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 ላይ የተገለፀውን ካላሟላ፣ 

የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሠረት ጨረታው የቀረበው ከጋራ ማህበር ከሆነና ተጫራቹ የጋራ ማህበሩን የመረጃ ቅፅ፣ ማህበሩ የተቋቋመበትን ስምምነት ማቅረብ ካልቻለ፣

በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፍ በመንግሥት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የታገደ

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት ከዚህ በፊት ከነበሩ የኮንትራት ግዴታዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፍ በመንግሥት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የታገደ ተጫራች ከሆነ፣

ታክስ የከፈለበትን ሰርቲፊኬት

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራች ሆኖ ታክስ የከፈለበትን ሰርቲፊኬት ከታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣

የተጨማሪ እሴት የምዝገባ ሰርቲፊኬት

በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥና በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የሀገር ውስጥ ተጫራች ሆኖ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታከለ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣ 

የጥቅም ግጭት

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.3 መሠረት ከተጫራቹ ጋር የጥቅም ግጭት መኖሩ ሲታወቅ፣

የታደሰ የንግድ ፈቃድ

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣ 2018 ዓ.ም የታደሰ

የጨረታ ማስከበሪያ

400‚000 ብር መጠን ያለዉ የጨረታ ማስከበሪያ ስካን በማድረግ ከመጫረቻ ዶክመንታችሁ ጋር ማስገባት ይኖርባችኋል::

ኦርጂናል የጨረታ ማስከበሪያዉን ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ሳርቤት በሚገኘዉ የባለስልጣን መ/ቤቱ ዋና መስሪያቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 105 ማቅረብ ይጠበቅባችኋል:

የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ሐ) መሠረት የውጭ ሀገር ተጫራች ሆኖ ከተቋቋመበት ሀገር የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሳይችል ሲቀር፣

Technical Qualification

Factor Criteria
መልካም አፈፃፀም

ከዚህ በፊት ከባለስልጣን መ/ቤቱ ጋር ዉል ከነበረዉ እንከን የሌለዉ የስራ አፈፃፀም መኖር አለበ፡፡

የቴክኒክ መግለጫ

በተቀመጠዉ የፍላጎት መግለጫ መሰረት ለማቅረብ በፅሁፍ መስማማታችሁን መግለፅ ይኖርባችኋል፡፡

የማቅረቢያ ቦታ

የማስረከቢያ ቦታ ጀርመን አደባባይ አካባቢ በሚገኘዉ የባለስልጣን መ/ቤቱ ዕቃ ግምጃ ቤት ወይም እንደ አስፈላጊነቱ ከዉል በኋላ በሚሰጥ ድልድል መሰረት በአዲስ አበባ ዉስጥ በሚገኙ የባለስልጣን መ/ቤቱ ፕሮጀክቶች ዕቃ ግምጃ ቤት፡፡

ናሙና
  • ዝቅተኛ ዋጋ በማቅረብ አሸናፊ የሆነዉ ድርጅት በባለስልጣን መ/ቤቱ ፍላጎት መሰረት መሆኑን ለማረጋገጥ አሸናፊነቱ ከተገለፀለት በኋላ ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  • ያቀረበዉ ናሙና በባለስልጣን መ/ቤቱ ፍላጎት መሰረት ካልሆነ በሌላ ጥራቱን በጠበቀ ናሙና የመቀየር ግዴታ አለበት፡፡
  • በተመረጠለት ናሙና መሰረት አጠቃላይ የተፈለገዉን እቃ አቅርቦ ማጠናቀቅ የኖርበታል፡፡

Bid Security Amount: 400,000 ETB

Bid Security Form For MSE: CPO, Bank Guarantee,

Bid Security From for Foreign Bidders: CPO, Bank Guarantee,

Notice: 

  • Terms and Conditions: ባለስልጣን መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

Address: 

  • Procuring Entity: Addis Ababa Road Authority
  • Country: Ethiopia
  • Town: Adiss abeba
  • Street: pushkin
  • Room Number: 1st floor room number 105
  • Telephone: +251 11 372 2815
  • Email: Aacra@gmail.com 
  • Po Box: 9206
  • Fax:  1

Tender details

  • Deadline: 2026-04-18
  • Bid closing time: 11:00
  • Bid opening: 2026-04-18 11:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Addis Ababa Road Authority
  • Bid bond: 400,000 ETB
  • Published: Apr 09, 2026
  • Posted at: 2026-04-09T07:10:05.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders