የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ የድምፅ መቀበያና ማሠራጫ ዕቃዎችን፣ Desktop እና Laptop ኮምፒውተሮችንና ሌሎች ጥቃቅን የኤሌክትሪክ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሚዛን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

  • ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን
  • የድምፅ መቀበያና ማሠራጫ ዕቃዎችን
  • Desktop እና Laptop ኮምፒውተሮችንና ሌሎች ጥቃቅን የኤሌክትሪክ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 01/08/18 ዓ.ም እስከ 22/08/18 ዓ.ም በ15 የስራ ቀናት ዉስጥ ሚዛን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ግዥ ክፍያ ን/እስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ በመቅረብ የጨረታ ሠነዱን በማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ ብቻ መግዛት ይችላሉ ጨረታው በቀን 22/08/18 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ በቀን 23/08/18 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0930 504 903 ወይም 0910 190 806 ይጠቀሙ

ማሳሰቢያ፡- ዝርዝር መመሪያውን ከጨረታ ዶክመንቱ ጋር ያገኛሉ

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሚዛን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-04-30
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid opening: 2026-05-01 10:00
  • Region: South West Ethiopia Region
  • Publishing entity: South Radio and Television Enterprise Mizan Branch
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published: Apr 09, 2026
  • Posted at: 2026-04-09T09:39:21.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders