የማዕ/ጎን/ዞን ገንዘብ መምሪያ የማዕ/ጎን/ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት በዞኑ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ለሚያስገነባው B+G+6 ተጀምሮ ያልተጠናቀቀ የሲቪል እና የኤሌክትሮ ሜካኒካል/ የቢሮ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል በመያዝ ማስገንባት ይፈልጋል

Description

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የማዕ/ጎን/ዞን ገንዘብ መምሪያ የማዕ/ጎን/ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት በዞኑ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ለሚያስገነባው B+G+6 ተጀምሮ ያልተጠናቀቀ የሲቪል እና የኤሌክትሮ ሜካኒካል/ የቢሮ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል በመያዝ ማስገንባት ይፈልጋል።

በመሆኑም፡- ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት የተለያዩ ጨረታዎች በጨረታው መወዳደር

የምትፈልጉ፡-

  • በዘርፉ የሚመለከተው የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ፣
  • የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላችሁ
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላችሁ
  • ሌሎች የቴክኒካል እና የፋይናንሻል መስፈርቶችን በጨረታ ሰነዱ መሰረት ማሟላት የሚችል
  • የጠቅላላ ስራ ወይም የህንፃ ስራ ተቋራጭ እና የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራዎች ደረጃ 1 ተቋራጭ የሙያ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማዕ/ጎን/ዞን ገንዘብ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 22 በመምጣት የተሟላ የጨረታውን ዝርዝር ማስታወቂያና ሙሉ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ትችላላችሁ።
  • ጨረታው ጋዜጣው በወጣበት በ31ኛው ቀን በጨረታ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሰው ቦታ ቀንና ስዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ

በስልክ ቁጥር 058-111-1309 (058-111-0420) ፋክስ ቁጥር 058111-2041 መደወልና ፋክስ ማድረግ ትችላላችሁ።

የማዕ/ጎን/ዞን/ገንዘብ መምሪያ


Tender details

  • Deadline: 2026-05-18
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ
  • Bid opening: 2026-05-19 17:00
  • Bid opening (note): ጨረታው ጋዜጣው በወጣበት በ31ኛው ቀን
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: የማዕ/ጎ /ዞን ገንዘብ መምሪያ
  • Published: Apr 19, 2026
  • Posted at: 2026-04-20T13:13:12.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders