ሙለተ ሃዩ የትምህርት ተቋም አ.ማ. የተማሪዎች ሰርቪስ መኪና በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የተሽከርካሪ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ሙለተ ሃዩ የትምህርት ተቋም አ.ማ የተማሪዎች ሰርቪስ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::

በመሆኑም፡-

የሚሸጠው እቃ አይነት

ብዛት

ጨረታ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ

የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰአት

የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰአት

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር

24 ሰው የሚጭን ISUZU NPR(4.3) ሞዴል 2002 ቅጥቅጥ

1

7 የስራ ቀናት

21/08/18 ከቀኑ 600 ሰአት

21/08/18 ከቀኑ 900 ሰአት

50,000

 

 ስለዚህ፡-

  1. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300(ሶስት መቶ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጀምሮ ከተቋሙ የፋይናንስ ክፍል መውሰድ ይችላሉ።
  2. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ(CPO) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀስው ቀንና ሰዓት ለተቋሙ የፋይናንስ ክፍል ማስገባት ይችላሉ።
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በተቋሙ ዋና መ/ቤት ይከፈታል።
  5. ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስልክ ቁጥር ፡- 0901-21-00-00/0934-93-37-87/0900042360

ቡራዩ ከተማ ማዘጋጃ ፊት ለፊት ገባ ብሎ


Tender details

  • Deadline: 2026-04-29
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-04-29 15:00
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: ሙለተ ሃዩ የትምህርት ኢንስቲትዩት
  • Bid bond: 50,000.00 ብር
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published: Apr 22, 2026
  • Posted at: 2026-04-22T11:27:22.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders