Steel raw materials and sections

ቱሪስት የጋራ ህንፃ መኖርያ ቤት ባለቤቶች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር የአርማታ ብረት ተጫራቾች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የአርማታ ብረት(Re-bar)ግዥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ማህበራችን ቱሪስት የጋራ ህንፃ መኖርያ ቤት ባለቤቶች ኃላ/የተ/ህ/ስ/ማህበር የአርማታ ብረት ተጫራቾች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡-

  1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ, VAT ተመዝጋቢ, የግብር ከፋይ መለያ ያለው ቁጥር (TIN) ያለው እና, የዘመኑን ግብር የከፈለ
  2. ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉት በዘርፉ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው  በስራው የስራ ልምድ ያለው።
  3. ማንኛው ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያ ሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺ) ብር በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መገናኛ ቱሪስት 40/60 ኮንዶሚኒየም ብሎክ 2 ሁለተኛ ወለል በሚገኘው የማህበሩ ቢሮ በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የጨረታው ማስከበርያ አጠቃላይ ድምር ዋጋ 2% ተመላሽ CPO ማስያዝ ግዴታ ነው።
  5. ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- መገናኛ ደራርቱ ህንፃ ገባ ብሎ አዲሰ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ዋና መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ቱሪስት ኮንዶሚኒየም ህንፃ 2  2ኛ ወለል

ስልክ፡- 09 07 12 34 52 /53


Tender details

  • Deadline: 2026-05-02
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ ቀናት
  • Bid opening: 2026-05-02 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Tourist Apartment Homeowners' Association
  • Bid bond: 2%
  • Bid document price: 1000.00 ብር
  • Published on: Reporter (Apr 26, 2026)
  • Posted at: 2026-04-27T11:12:43.000Z
← Back to all tenders