የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ
Description
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
NATIONAL BANK OF ETHIOPIA
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ
1. ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 1002
2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 37,129,250,000
3. ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ሚያዚያ 21 ቀን 2008 ዓ.ም
4. የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
3,712,930,000 |
ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 9 ቀን |
7,425,850,000 |
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ182 ቀን |
14,851,700,000 |
ጥቅምት 18 ቀን 2019 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
11,138,775,000 |
ሚያዚያ 20 ቀን 2019 ዓ.ም |
5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,ዐዐዐ ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
7. የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
9. የጨረታ ውጤት ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።
10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et ማገኘት ይቻላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-04-29
- Publishing entity: National Bank of Ethiopia
- Published: Apr 28, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.