የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደብረብርሃን ከተማ ሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተለያዩ የምግብ ግብዓቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በደብረብርሃን ከተማ ሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከታች የተጠቀሱትን የምግብ ግብዓቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  • አንደኛ ደረጃ ጤፍ
  • አንደኛ ደረጃ ስንዴ
  • ባቄላ
  • አተር
  • አልሚ ምግብ /ፋሚክስ/
  • ዘይት ፈሳሽ/

ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ቲን ቁጥር የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቆሬ በሚገኘው የልማት ኮሚሽኑ ዋና ቢሮ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።

ማሳሰቢያ ፡-

  • ሁሉም ዋጋዎች ቫትን ያካተተ መሆን አለበት።
  • ተጫራቾች ናሙና ከሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ።

ለበለጠ መረጃ ፡ 0913 485 734 / 0911 009 450

አድራሻ ፡ ከቆሬ አደባባይ ወደ ዘነበ ወርቅ በሚወስደው መንገድ 400 ሜትር

የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን


Tender details

  • Deadline: 2026-05-08
  • Publishing entity: የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን
  • Published: Apr 29, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders