የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የግንባታ እቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Description
Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/fd202686-8c7d-4293-acd6-d54493d58e97/open
Invitation to Bid
የግንባታ እቃዎች ግዥ
Procurement Reference No: MOD-NCB-G-0936-2018-BID-Open
Procurement Category: Goods
Market Type: National
Procurement Method: Open
Procurement Classification Code:
Lot Information
- Object of Procurement: የግንባታ እቃዎች ግዥ
- Description: Lot 59 Procurement of Civil work materials (DEMD)
- Lot Number: 1
- Clarification Request Deadline: May 5, 2026, 5:00:00 PM
- Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
- Site Visit Schedule: Not Applicable
- Bid Submission Deadline: May 10, 2026, 10:00:00 AM
- Bid Opening Schedule: May 10, 2026, 10:30:00 AM
Eligibility Requirements
Participation Fee: 500
Eligibility Documents:
Legal Qualification
| Factor | Criteria |
|---|---|
| የንግድ ፈቃድ |
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (i) መሠረት ተጫራቹ ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ሲችል ፣ |
| የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት |
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (ii) መሠረት የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚጠየቅበት ተጫራች ሆኖ ሲገኝ በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ሲችል ፣ |
| ታክስ የተከፈለበት ሰርቲፊኬት |
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.6 (ለ) (iii) መሠረት በሚመለከተው አካል የተሰጠ የወቅቱን ግብር የተወጣ ስለመሆኑ የሚያሳይ ታክስ የከፈለበትን ሰርቲፊኬት ከታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ ሲችል፣ |
| የጥቅም ግጭት |
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.3 መሠረት ተጫራቹ የጥቅም ግጭት የሌለበት መሆኑ ሲታወቅ፣ |
| ዜግነት |
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.2 መሠረት ተጫራቹ ዜግነት ካለው |
Technical Qualification
| Factor | Criteria |
|---|---|
| የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ |
ተጫራቹ በክፍል 6 በተመለከተው መሠረት ቀን ያለበት የማስረከቢያና ማጠናቀቂያ ጊዜ መግለጫ ፡፡ |
| ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት የውክልና ደብዳቤ |
በአንቀጽ 5.6 መሠረት እንደአስፈላጊነቱ ተጫራቹ ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት የውክልና ደብዳቤ ሲቀርብ |
| የዕቃዉ ሥሪት ሀገር መነሻ |
ተጫራቹ የጨረታ ማስረከቢያ ቅፅ በሚፈቅደው መሠረት የዕቃዎቹንና ተያያዥ አገልግሎቶቹን መነሻ ሀገር ከየት እንደሆነ መግለፅ አለበት:: |
| ዋስትና |
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት ድርጅቱ ዋስትና ሲቀርብ |
| የቴክኒክ መግለጫ ፅሑፍ |
በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17 መሠረት ተጫራቹ የቴክኒክ መግለጫ ፅሑፍ ካቀረበ፣ |
| የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እና የምርት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት |
በተጫራቾች የሚቀርቡት የፋብሪካ ውጤት የሆኑ የምግብ ግብዓቶች የምግብ ጨው፣ የስንዴ ዱቄት እና የምግብ ዘይት በሚሆንበት ጊዜ አስፈላጊውን ንጥረ ነገር የያዙና የበለጸጉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በጨረታ መገምገሚያ መስፈር ክፍል 3 ላይ የተገለጹትን የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እና የምርት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እንዲያቀርቡ መጠየቅ አለበት |
Bid Security Amount: 320,000 ETB
Bid Security Form For MSE: Bank Guarantee, CPO,
Bid Security From for Foreign Bidders: Bank Guarantee, CPO,
Bid Security Form For Local Bidders: Bank Guarantee, CPO,
Notice:
- Terms and Conditions:
- የዕቃ ማስረከቢያ ቦታ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ቱመት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ፕሮጀክቱ ባለበት ስፍራ ነው።
- ለሁሉም እቃዎች በዝርዝሩ ውስጥ የተገለጹትን የዕቃ በሙሉ መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁትን ግዴታዎች የማሟላት ግዴታ አለባቸው።
- ማንኛውም ተወዳዳሪ ኦሪጅናል የጨረታ ማስከበሪያውን ጃንሜዳ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ግዢ ቡድን በአካል ማቅረብ ይኖርበታል።
- ማንኛውም ተወዳዳሪ የጨረታውን ሳምፕል ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ዕለት ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ብቻ ማቅረብ አለባቸው።
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታውን ቢያንስ 75% የሚሆነውን የዕቃ ዓይነት ናሙና ማቅረብ አለበት፤ ይህ ካልሆነ ግን ከጨረታው ውጪ ይሆናል።
- ማንኛውም ተወዳዳሪ አሸናፊ የሆነበትን ዕቃ ውል በገባ በሃያ ቀን ውስጥ ለማቅረብ ግዴታ የሚገባ መሆን አለበት።
- የመክፈቻ ኮድ (OTP pass key) ያላያያዘ ተጫራች ከጨረታ ውጪ ይደረጋል ስልክ አይደወልም።
- ማንኛውም ተጫራች ቴስት ሪፖርት እና የጥራት ሰርተፊኬት ለሚያፈልጋቸው ዕቃዎች ቴስት ሪፖርትና የጥራት ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለተጨማሪ መረጃ፡- በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመሃንዲስ ዋና መምሪያ ጃንሜዳ ከሚኒሊክ ሆስፒታል ወደ ቃኘው አደባባይ በሚወስደው መንገድ ከጥምቀተ ባህሩ ፊት ለፊት የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ግቢ ውስጥ ስልክ ቁጥር፡- 0111260132
Address:
- Procuring Entity: Ministry of Defense Engineering Main Department , Ministry of Defense
- Country: Ethiopia
- Town: Addis Ababa
- Street: Janmeda
- Room Number: 16
- Telephone: +251111230132
- Email: mulaturoro2015@gmail.com
- Po Box: ---
- Fax: ---
Tender details
- Deadline: 2026-05-10
- Publishing entity: Ministry of Defense
- Bid bond: 320,000.00 ብር
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published: May 02, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.