በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ለ2018 በጀት ዓመት ፖሊ ባግ አግባብነት ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Description
የፖሊ-ባግ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 4/2018
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ለ2018 በጀት ዓመት ፖሊ ባግ አግባብነት ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ሎት ቁጥር |
የዕቃው ዓይነት
|
መለኪያ
|
የጨረታ ማስከበሪያ (ሲፒኦ) |
|
1 |
ለቡና ችግኝ የሚውል ባለ 12 ሳ/ሜ ፖሊ-ባግ -ስፋት/Flat lay with 12 ሳ.ሜ (ዲያሜትር) -ውፍረት 0.06 0.1 ሚ/ሜትር / thickness/ -ከላይና ከታች ከፍት የሆነ -ጥቁር ቀለም በኦርጅናል ማቴሪያል የተሰራ |
በኪ.ግ |
10,000 |
በመሆኑም በንግድ ዘርፍ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው፣ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸው የWat ማስረጃ የሚያቀርቡ ተጨራቶች በጨረታው መሣተፍ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል
- ተጫራቾች ለመጫረት የሚያያቀርቡት ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ያስያዙበትን ሲፒ.ኦ ፣እና ቼክና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ቢድ ቦንድ ማቅረብ አለባቸው።
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ፣የሙያ ምስክር ወረቀት፣የታደሰ ንግድ ፍቃድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች መ/ቤቱ አስፈላጊ ነው የሚላቸውን ማቅረብ አለባቸው
- ተጫራቾች ለመጫረት ሲመጡ የመጫረቻ ሰነድ በታሸገ ኢንቮሎፕ ኦርጅናል ፋይናንሻል ፣ ኦርጅናል ቴክኒካል እና ኮፒ ፋይናንሻል፣ ኮፒ ቴክኒካል ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን የተጫራቾች መመሪያ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የፖሊ ባጉን ናሙና ከሰነዱ ጋር አንድ ላይ ሣጥኑ ውስጥ ማስገባት አለባቸው። በኢጂፒ ( eGP ) ፖርታል የተመዘገበና የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀን አየር ላይ የሚውል ሆኖ በ11 ቀን ግብርና ቢሮ ዱራሜ ቡና ቅመማ ቅመም በለሥልጣን የግዥ ፋይ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ከሚገኘው በተዘጋጀው ሣጥን ተጫራቾች ካስገቡ በኃላ ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያኑ ቀን 8፡30 ተጫራቶች (ተወካዮቻቸው በተገኙበት) ይከፈታል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ማሳሰቢያ፡-
- በእነዚህ በተጠቀሱት ቀኖች የስራ ቀን ካልሆነ ተጫራቾች ሰነዳቸውን የሚያስገቡት በሚቀጥለው በስራ ቀን ሲሆን በዕለቱ ሣጥኑን የማሸግም ሆነ የመከፈቱ ሥነ ሥርዓት በቅደም ተከተላቸው መሠረት በስራ ቀን የሚከናወን ይሆናል።
- አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች በጨረታ ወቅት ያቀረቡት ናሙና መሰረት ሙሉ በሙሉ ያሸነፉትን ፖሊ-ባግ በናሙና መሰረት ማቅረብ እንዳለባቸው እናሳስባለን።
- አሸናፊ ድርጅቶች የአሸናፊትን ፖሊ-ባግ እስከ ቢሮው ድረስ በራሳቸው ወጪ ማቅረብ አለባቸው። ማብራሪ ቢያስፈልግዎ የቢሮ ስልክ፡- 046 554 2241 /ዱራሜ/
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን
Tender details
- Deadline: 2026-05-14
- Bid closing time: 14:00
- Bid closing (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀን አየር ላይ የሚውል ሆኖ በ11 ቀን ከሰዓት 8፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-05-14 14:30
- Bid opening (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀን አየር ላይ የሚውል ሆኖ በ11 ቀን ከሰዓት 8፡30 ሰዓት
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: Central Ethiopian Regional Administration Coffee and spices Authority
- Bid bond: 10,000.00 (አስር ሺ ብር)
- Bid document price: 200.00 (ሁለት መቶ ብር)
- Published: May 03, 2026
- Posted at: 2026-05-04T09:09:18.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.