ዳሸን ባንክ ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ገፅ-22 ላይ በሪፖርተር ጋዜጣ የታተመው ጨረታ ላይ ማስተካከያ ማድረግ ይፈልጋል
Description
ማስተካከያ
ዳሸን ባንክ ፣ ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ገፅ-22 ላይ በሪፖርተር ጋዜጣ የታተመው በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ ተበዳሪ እና አስያዥ ቤንች ማጂ የጫካ ቡና አምራች ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ሰባት የእርሻ ቦታዎች ከእነ ማሽናቸው ለመሽጥ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ የሚካሄድበት ቀን በመሆኑ ግንቦት 24 እና 25 ቀን 2016 ዓ.ም. ሲደረግ የታሰበውን የሐራጅ ጨረታ ወደ ግንቦት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ.ም እንደቅደም ተከተላቸው የተዛወረ መሆኑን እናሳውቃስን።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-1704549 ወይም 011-1704038 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/69e8c1d00a538a6875000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-22
- Bid closing time: 16:00
- Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-05-22 16:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Dashen Bank S.C.
- Published: May 10, 2026
- Posted at: 2026-05-11T11:15:46.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.