ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ. በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ የተለያዩ የማተሚያ ማሽን ግብዓቶችን ለመግዛት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂ!
የጨረታ ቁጥር፡ ሜልባ/ብ/ግ/ጫ/009/2018
ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ አ.ማ በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ የተለያዩ የማተሚያ ማሽን ግብዓቶችን ለመግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የእቃ ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስያዝ መጠን |
የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት |
የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1 |
Blanket for Sakurai (Size: 975*880) |
ቁጥር |
100 |
የአጠቃላይ ኮንትራት ዋጋ 1% ግን ከ500,000.00 |
01/10/2018 ከቀኑ 8፡00 |
01/10/2018 ከቀኑ 8፡10 |
|
Blanket for Sakurai, (670*640) |
ቁጥር |
25 |
||||
|
Blanket for Sakurai, (1030*950) |
ቁጥር |
25 |
||||
|
Blanket for web (Size: 980*659) |
ቁጥር |
100 |
||||
|
2 |
Plate for web (size: 971*659) |
ቁጥር |
1,000 |
|||
|
Plate for sakurai (size: 975*710) |
ቁጥር |
5,000 |
||||
|
Plate for sakurai (size: 1030*800) |
ቁጥር |
1,000 |
||||
|
Plate for sakurai (size: 650*550) |
ቁጥር |
1,000 |
||||
|
3 |
Ink for wave (cyan) |
በርሜል |
10,000 |
|||
|
Ink for wave (majenta) |
በርሜል |
3,000 |
||||
|
Ink for wave (yellow) |
በርሜል |
10,000 |
||||
|
Ink for wave (black) |
በርሜል |
10,000 |
||||
|
4 |
Stitching Wire no 21 |
ቁጥር |
500 |
|||
|
Stitching Wire no 22 |
ቁጥር |
500 |
||||
|
5 |
Plate cleaner |
ሊትር |
500 |
|||
|
6 |
Gum |
ሊትር |
300 |
|||
|
7 |
Pusher for Osako machine right and left |
ቁጥር |
100 |
|||
|
Pusher for kolbus machine |
ቁጥር |
100 |
በዚህ መሰረት፡-
1. በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛዉም ተጫራቾች አግባብነት ያለው የ 208 የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ስርተፊኬት፤ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፤ በጨረታው መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም የአቅራቢዎች ምዝገባ (suppliers list) ላይ መመዝገባቸዉን የሚገልጽ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00/ ሶስት መቶ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ገቢ ያደረጉበትን ዋና ደረሰኝ ይዞ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከድርጅቱ መ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ መውሰድ ይችላሉ፡፡
3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለ9ዐ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፡፡
4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዋናውንና ቅጅ በተለያየ ፖስታ በማሸግና ሁሉንም በአንድ ላይ በሚይዝ በሰም በታሸገ ፖስታ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት 2ኛ ህንጻ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡
6. አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ ፡ ሜልባ ፕሪንቲንግ ፐብሊሺንግና ፓኬጂንግ ኢማ
ቦሌ ሚካኤል ኢጃ ዴቬሎፐር ህንጻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ አጠገብ
ለተጨማሪ ማብራሪያ ስ.ቁ.251 0118550083 / +251911968780
ፊንፊኔ ኢትዮጵያ
ሜልባ ፕሪንቲንግ፣ ፐብሊሽንግ ፓኬጂንግ አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-06-08
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-06-08 14:10
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Melba Printing, Publishing & Packaging S.C.
- Buyer address: ቦሌ ክ/ከተማ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ ግቢ አጠገብ
- Bid bond: የአጠቃላይ ኮንትራት ዋጋ 1% ግን ከ500,000.00
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published: May 19, 2026
- Posted at: 2026-05-19T13:01:22.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.