የደቡ/ምዕ/ኢት/ሕ/ክል/መ/ጠቅ/ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለፍ/ቤቱ ሥራ አገ/ት ለሚሰጡ ተሽከርካሪዎች የተለያዩ ሞዴል ያላቸውን ጎማዎች ከህጋዊ አቅራቢዎች ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የደቡ /ምዕ/ኢት/ሕ/ክል/መ/ጠቅ/ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለፍ/ቤቱ ሥራ አገ/ት ለሚሰጡ

  • ተሽከርካሪዎች የተለያዩ ሞዴል ያላቸውን ጎማዎች ከህጋዊ አቅራቢዎች ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት ከተጫራቾች ተሟልቶ መቅረብ ያለበት ፣

  1. በሥራ መስኩ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው/ያላት
  2. የቲን ምዝገባ ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
  3. የዘመኑ ግብር ተከፍሎ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
  4. በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችል
  5. አሸናፍ የሆነ ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በተጠቀሰው ስፔስፍኬሽን መሠረት በማሟላት በራሱ ትራንስፖርት ድርጅቱ ወደሚያዘጋጀው እስቶር ለማቅረብ የሚችሉ
  6. በጨረታው የሚሳተፍ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ከጠቅላይ ፍ/ቤቱ ግዥ ፋይ/ን/አስ/ር ዳይሬክቶሬት በነፃ መውሰድ ይቻላል
  7. የጨረታው አየር ላይ ቆይታ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የጨረታው ሳጥን በ 16ኛው ቀን በ 4፡ዐዐ ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ በ 5፡00 ሰዓት የሚከፈት ሆኖ የመከፈቻ ቀን የሥራ ቀን ባይሆን ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ይሆናል።
  8. የጨረታ ማስከበሪያ 5000.00/አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ አስይዞ መረጃ ማቅረብ የሚችል
  9. ተጫራቾች መ/ቤቱ ባዘጋጀው የመጫረቻ ሰነድ ሰንጠረዥ ላይ በድርጅቱ ፕሮፎርማ ማቅረብያ ከሆነ በመ/ቤቱ የተዘጋጀው ቅደም ተከተል ሳይዛባ / ዋጋ በመሙላት በአንድ ኮፒ የድርጅቱን ማህተም በማሳረፍ በታሸገ ፖስታ ለጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን የጨረታው ቀንና ሰዓት ከማለቁ በፊት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  10. የሚከፈትበት ቦታ በክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ግዥ ክፍያ ዳይረክቶሬት ቢሮ አንደኛ ፎቅ ላይ ነው
  11. ተጫራቾች የተፈለገውን የእቃ ጥራት ወይም ብዛት አሟልቶ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው
  12. የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎች ያለመገኝት የጨረታውን መከፈት ሂደት አያስተጓጉልም።
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉበሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 047 135 1716

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች

ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-04
  • Publishing entity: የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት
  • Bid bond: 5000.00 ብር
  • Published: May 20, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders