በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን መስተዳድር የኮምቦልቻ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና ኢኒስታሌሽን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Description
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር WMAK-BMA‐2018-002
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን መስተዳድር የኮምቦልቻ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት የወረዳው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የ2018 በጀት ዓመት የኤሌከትሮኒክስ እቃዎች እና ኢኒስታለሽን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
- ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ዕቃዎቹን ለማቅረብ የሚያስችል ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው የዘመኑን ግብር የከፈለ/ያደለ መሆን አለበት።
- የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) የተመዘገበ እና ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል።
- የጨረታው ማስከበሪያ ብር 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ (ሲፒኦ) በኮምቦልቻ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ስም አሰርቶ ማቅረብ የሚቸል።
- ተጫራቾች ከማንኛውም የሙስና ወንጀል እና ኪራይ ሰብሳቢነት ነፃ መሆን አለባቸው።
- የጨረታው አሸናፊ ያሸነፋቸውን ዕቃዎች በተባለበት ቦታ ማድረስ የሚችልና ያሸንፋቸው ዕቃዎች በሚፈለገው መጠን ያለው መሆን አለበት።
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 1000 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል በምሥሐ መስ/የኮምቦልቻ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 8 መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋናውና ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ16ኛው ቀን በ3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታል።
- እቃዎች በኢትዮጵያ ማቴሪያል እስታንዳርድ የተረጋገጠ መሆን እንዳለበት ተጫራቾች ማወቅ አለባቸው። በዚህ ያልተረጋገጠ እቃ ካቀረቡ መ/ቤቱ እንደማይቀበል ማወቅ አለባቸው።
- መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በመሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 09 15 76 68 40 / 09 15 04 29 15 በስራ ሰዓት ደውለው ወይም በአካል ቀርበው መረዳት ይችላሉ።
በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የኮምቦልቻ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-06
- Bid closing time: 09:30
- Bid closing (note): ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ16ኛው ቀን በ3፡30 ሰዓት
- Bid opening: 2026-06-06 10:00
- Bid opening (note): ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ16ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት
- Region: Oromia
- Publishing entity: በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን መስተዳድር የኮምቦልቻ ወረዳ የገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
- Bid bond: 500,000 ብር
- Bid document price: 1000.00 ብር
- Published: May 20, 2026
- Posted at: 2026-05-20T09:05:25.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.