የደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም ሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት በስሙ ተመዝግበው የሚገኙትን ተሽከርካሪ መኪናዎች በሕጋዊ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም ሰበካ ጉባኤ አስተዳደር ጽ/ቤት በስሙ ተመዝግበው የሚገኙትን ተሽከርካሪ መኪናዎች በሕጋዊ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ።
1 ምኒባስ (አባ ዱላ) 1
2. ምኒባስ (5L) 1
3. ኃይሉክስ (ዳብል ካፕ) 1
4 ኤንትሪ ቦት የተጫነበት 1
ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መኪናዎች በጨረታ መግዛት ለምትፈልጉ በተጫራች በኩል መሟላት ያለበት መሥፈርት ፡-
የጨረታ ሰነድ ሽያጭ
- ተራቾች የጨረታ ሰነድ በማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሽህ ብር) ከደብሩ ጽ/ቤት መግዛት አለባቸዉ።
- ተጫራቾች ከሚጫረቱበት ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ CPO ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ አለባቸዉ።
- የመግዣ ዋጋ በአንድ መኪና ለብቻ ወይም በጠቅላላ ሊቀርብ ይችላል ፖስታ ላይ የገንዘቡ መጠን በግልጽ በቁጥርና በፊደል መጻፍ አለበት።
የጨረታ ሰነድ አቀራረብ
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በታሸገ ፖስታ (ኢንቨሎፕ) በተጠቀሰው አድራሻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ማስታዋቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ክፍት ይሆናል።
- ጨረታው በ15ኛው ቀን ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች (ሕጋዊ ወኪሎቻቸው) ባሉበት ጨረታው ይከፈታል።
- በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ተቀባይነት አይኖረውም።
- ሰነዱ ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
የቴክኒክ ሁኔታ
- ተሸከከርካሪዎች አሁን ላይ ባሉበት ሁኔታ የሚሸጡ ሲሆን ገዳሙ ከሽያጭ በኋላ ለሚፈጠረው ማነኛውም የቴክኒክ ችግር ተጠያቂ አይሆንም።
- ከጨረታ በፊት ቴክኒካል ሁኔታ ማረጋገጥ የሚቻል ሲሆን የባለሞያ ክፍያ በተጫራች በኩል ይሆናል።
- ተወዳዳሪዎች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ መኪናዎቹን ማየት ይችላሉ።
የክፍያ ሁኔታ
- አሸናፊ ተጫራች የቀረበውን ገንዘብ ውጤቱ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ 100 % በገዳሙ አካውንት የመክፈል ግዴታ አለበት።
« ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
ማሳሰቢያ፡- የገዳሙ ሰበካ ጉባኤ አስ/ጽ/ቤት የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ 033 336 00 21 (09 11 78 81 86) ይደውሉ
አድራሻ ቅ/ላሊበላ ደብረ ዘይት ቀበሌ ከደብሩ አዲሱ ጽ/ቤት (መካንዝባ )
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሀ/ስብከት የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም
Tender details
- Deadline: 2026-06-09
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ጨረታው በ15ኛው ቀን ከጧቱ 4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-06-09 12:00
- Bid opening (note): ጨረታው በ15ኛው ቀን ከጧቱ 4፡30 ሰዓት
- Region: Amhara
- Publishing entity: የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ደብር ሰበካ ጉባኤ አስ/ጽ/ቤት
- Bid bond: 10%
- Bid document price: 1000.00 /አንድ ሺህ ብር/
- Published: May 23, 2026
- Posted at: 2026-05-23T08:34:25.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.