የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ አ.ማ. የተለያዩ ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ (ቁጥር AP-07/2025/26)
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ አ.ማ በብድር መያዣ የያዛቸውን ለንግድ አገልግሎት የሚውሉ ንብረቶችን እና ባጃጆችን ባሉበት ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በጥሬ ገንዘብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ሠንጠረዥ 1 ለንግድ አገልግሎት የሚውሉ ንብረቶች
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረቱ አስያዥ ስም |
የንብረቱ ዓይነት |
ንብረቱ የሚኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር
|
የቦታው ስፋት በ ካ.ሜ ከተማ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር
|
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
||
|
ክልል |
ዞን ክ/ከተማ/ከተማ |
ወረዳ/ቀበሌ |
||||||||
|
1 |
ፔልካን ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ፔልካን ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
መጋዘኖች |
ኦሮሚያ |
ሸገር
|
ሱሉልታ
|
SUL/9075/14 |
2600 ካ.ሜ |
56,356,213.90 |
ኢጆ (0911045194) |
|
2 |
ሞገስ አሰፋ |
ሞገስ አሰፋ |
የከብት ማደለቢያ |
ኦሮሚያ |
ምስ/ሸዋ |
ሎሜ ወረዳ |
BLE11/21-958/654 |
20000 ካ.ሜ |
17,000,000,00 |
ቶርበን ኦቦ (0910016786) |
|
3 |
ሞገስ አሰፋ |
ሀሰን አብደላ |
የከብት ማደለቢያ |
ኦሮሚያ |
ምስ/ሸዋ ቦስት |
ቃዋ ሀራ ሜርቀሳ |
BLEW0/25-791/1639 |
20 ሄክታር |
6,302,769.45
|
ቶርበን ኦቦ (0910016786) |
|
4 |
መሀመድ ሳኒ |
ወደ ባንኩ ስም የዞረ |
መጋዘን
|
ኦሮሚያ |
ምዕ አርሲ /ሻሸመኔ |
አዋሾ 01 ቀበሌ |
1319
|
1,052.25 ካ.ሜ |
5,601,803.97
|
ሻሸማኔ (0912450496) |
|
5 |
ኤፍ. ኤች.ቢ. አግሮ ኢንዱስትሪ |
አልክቲል አሶሴሽን አግሮ ኢንዱስትሪ |
መጋዘኖች
|
ኦሮሚያ |
ምዕ አርሲ /ሻሸመኔ |
አዋሾ 01 ቀበሌ |
18054
|
1,100 ካ.ሜ |
5,193,036.23
|
ሻሸማኔ (0912450496) |
|
6 |
የኃላሸት ይገዙ ሀብታሙ |
ባቢቻ አግሮ ፎረስተሪ |
መጋዘን
|
ኦሮሚያ |
ምስ/ወለጋ ነቀምቴ |
07 ቀበሌ |
1725/EMMLMN/09
|
6,000 ካ.ሜ |
8,857,823.69
|
ፊንፊኔ (0913471439)
|
|
7 |
አቶ መስፍን ታደሰ |
አቶ መስፍን ታደሰ |
ለሆቴል አገልግሎት የሚውል 34 መኝታ ቤት ያለው G+4 ህንጻ |
ኦሮሚያ |
ምዕ/ወለጋ
|
ነጆ 02
|
660/2006
|
709.04 ካ.ሜ
|
52,282,500.12
|
ኦዳ (0922197348)
|
|
8 |
ቦካ ሁንዴሳ |
ቦካ ሁንዴሳ |
መጋዘን |
ምዕ/ወለጋ |
መነሲቡ |
መንዲ
|
MI/082/2010 |
500 ካ.ሜ |
2,553,719.00
|
አባ ነብሶ (0922197797) |
|
9 |
አራርሶ ናገሮ ኢያና |
አራርሶ ናገሮ ኢያና |
የንግድ ቤት |
ኦሮሚያ |
ሆሮጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ |
ሆሮ ቀበሌ 01 |
237/MMLM/04 2014 |
250 ካ.ሜ |
6,363,516.32
|
ሻምቡ (0921016909) |
ሠረንጠረዥ 2 ተሽከርካሪ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረቱ አስያዥ ስም |
የንብረቱ ዓይነት |
ንብረቱ የሚኝበት አድራሻ |
የተሽከርካሪው |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
|||
|
ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
ሻንሲ ቁጥር |
ሞዴል
|
የታርጋ ቁጥር |
||||||
|
1 |
መዲና መገርሳ |
መዲና መገርሳ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
መነ አቢቹ ክ/ከተማ ወደ ሱሉልታ አነን ሰላሌ የባንኩ መጋዘን |
MD9FP2B18L1275369 |
2020 |
ኦሮ 1_96937 |
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713
|
|
2 |
አሪያ አብዱልጀዋድ |
አሪያ አብዱልጀዋድ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B11M1275005
|
2020 |
ኦሮ 1-95839
|
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
|
3 |
ውብሸት ዳኘ |
ውብሸት ዳኘ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B11M_1275127
|
2020 |
ኦሮ 1-96936 |
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
|
4 |
ታምራት ብዙነህ |
ታምራት ብዙነህ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B11M_1275203 |
2020 |
ኦሮ 1-99272
|
100,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
|
5 |
ተስፋዬ ኪሮስ |
ተስፋዬ ኪሮስ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B1111275041
|
2020 |
ኦሮ 1-95448 |
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
|
6 |
ዳዊት ዳኘ
|
ዳዊት ዳኘ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B11M1275125
|
2020 |
ኦሮ 1-96936 |
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
|
7 |
ሙሃመድ አብዳ |
ሙሃመድ አብዳ |
ባጃጅ ፍሊክ ሞተር |
ሸገር |
MD9FP2B11L-1275036 |
2020 |
ኦሮ 1-96938 |
85,000.00
|
ጊኒር 0930382713 |
|
የጨረታ መመሪያ
1. የንብረቶቹን ዝርዝር ሁኔታ ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ከግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጨረታ መዝጊያ ሰኔ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ዘወትር በሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነድ በአቅራቢያዎ ከሚገኝ የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ቅርንጫፍ በሂሳብ ቁጥር ETBB1446500010001 የማይመለስ ብር 300.00 (ብር ሦስት መቶ) ገቢ በማድረግና የጨረታውን ሰነድ ከባንኩ ንብረት አስተዳደር ቢሮ ወይም ንብረቱ ከሚገኝበት ቅርንጫፍ በመውሰድ መጎብኘት ይችላሉ።
2. ገዥዎች የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጨረታ መዝጊያ ሰኔ 01 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ወረቀት ወይም የግብር ከፍያ ምዝገባ ስርትፊኬት (ካርድ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ቦሌ መንገድ ራንግ ሪልስቴት ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ፋሲሊቲዎች እና ንብረት አስተዳደር ዋና ቢሮ በአካል ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በመላክ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በማስገባት መጫረት ይችላሉ፡፡
3. ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከተገለጸበት ከግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጨረታው መዝጊያ ሰኔ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ ከቆየ በኋላ ሰኔ 01 በ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ዕለት 8፡30 ሰዓት ላይ ፋሲሊቲዎች እና ንብረት አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል።
4. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ንብረት /ጨረታ/ መነሻ ዋጋውን ከነ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር በማካተት 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) በኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ስም በማሰራት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
5. የጨረታው አሸናፊዎች ባሸነፉበት ንብረት ላይ የሚከፈሉ የሊዝ፣ የግብር፣ የቦሎ እና ከስም ዝውውር ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ማናቸውንም ክፍያዎችን ይከፍላል።
6. ለጨረታ የቀረቡት ንብረቶች በሁሉም ላይ ተጨራች ለመንግስት የሚከፈለውን ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% _ ይከፍላሉ።
7. ተጫራች በሚወዳደርባቸው በእያንዳንዱ ንብረት ላይ የመግዣ ዋጋውን ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% በጨረታ ሰነዱ ፎርም ላይ በቀረበው አማራጭ መሠረት ማካተት አለማካተቱን በግልጽ መግለጽ ይጠበቅበታል፡፡ ምንም ያልተገለጸ ከሆነ ባንኩ ከነ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% ጋር እንደቀረበ ታሳቢ ያደርጋል።
8. ለንብረቶቹ ከፍተኛ ዋጋ የሚያቀርብ ተጫራች አሸናፊ ይሆናል።
9. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ዕለት ጀምሮ ያሸነፈበትን አጠቃላይ ዋጋ በ 5 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል እና በ 15 ቀናት ውስጥ ንብረቱን መረከብ እና ማንሳት ይኖርበታል፣ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ተጫራች የሽያጩን ገንዘብ ካልከፈለ እና ንብረቱን ካልተረከበ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
10. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሳይያያዝ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
11. ባንኩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- ራንግ ህንፃ 7ኛ ፎቅ የባንኩ ንብረት አስተዳደር ዋና ቢሮ
ስልክ ቁጥር፡- 0115 576174 ፖ.ሳ.ቁ.16936/አዲስ አበባ/
የኦሮሚያ ኀብረት ስራ ባንክ /አ.ማ/
ማህበረሰቡን ማጎልበት፣ ህይወትን መለወጥ
Tender details
- Deadline: 2026-06-08
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-06-08 14:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Cooperative Bank of Oromia S.C.
- Buyer address: Dembel City Center
- Bid bond: 25%
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published: May 24, 2026
- Posted at: 2026-05-25T11:25:56.000Z
- Buyer website: https://coopbankoromia.com.et/
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.