የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የደረቅ ድንበር ተሻጋሪ ተሽከርካሪ የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ፍላጎት በመሰብሰብ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾችን እያወዳደረ ለማሠራት ይፈልጋል
Description
የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ የፍላጎት ማሳወቂያ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚያከናውነው የካፒታል ዕቃዎች እና የጭነት መጓጓዣ ሥራ ብቁ እና ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውን የደረቅ ድንበር ተሻጋሪ ተሸከርካሪ የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ፍላጎት በመሰብሰብ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾችን እያወዳደረ ለማሠራት ይፈልጋል።
1. የአገልግሎቱ ዓይነት፡ የደረቅ ጭነት ድንበር ተሸጋሪ መጓጓዣ
2. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ሰነዶች፡
1. የንግድ ፈቃድ እናዋና ምዝገባ ኮፒ
2. የታክስ ከፋይ (TIN) ሰርተፊኬት
3. የVAT ምዝገባ ሰርተፍኬት (ካለ)
4, የታደሰ የመኪና ባለቤትነት ደብተር ቅጂ(ሊብሬ)
5. የተሸከርካሪ መድን ዋስትና
6. በዘርፉ ያላቸውን ተገቢ የሥራ ልምድ ማስረጃ
7. ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ
3. መዳረሻ ፡ ባንኩ በሊዝ ፋይናንስ በሚያደርጋቸው ፕሮጀክቶች በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች
4. ማሳሰቢያ፡- የፍላጎት ማሳወቂያ ሰነዱ የደርጅቱን ፕሮፋይል፤ስልክ ቁጥር ኢሜይልና አድራሻ የያዘ ሆኖ የታሸገና ማህተም ያረፈበት መሆን አለበት።
“የመጨረሻ ፍላጎት ማሳወቂያ ቀን ሠኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
ባንኩ በተገቢው መስፈርት የተሻለ የተሸከርካሪ አቅርቦት ያቀረበውን ተጫራች የመምረጥም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብት አለው።
ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ዘግይቶ የሚቀርብ የፍላጎት ማሳወቂያ ሰነድ አይታይም፡
5. የሚቀርብበት አድራሻ፡
1. የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ካፒታል ዕቃዎች ግዥና አቅርቦት ዳይሬክቶሬት
2. በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ የባንኩ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች ኪያሜድ ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201
ስልክ ቁጥር : 011-551-11-88/89 Ext 1406
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-06-12
- Bid closing time: 17:00
- Bid opening: 2026-06-12 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Development Bank of Ethiopia
- Buyer address: DBE Head Office, Property and Facility Management Directorate Procurement Team, Tower II,5th floor,
- Published: May 24, 2026
- Posted at: 2026-05-25T14:32:07.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.